Fana: At a Speed of Life!

ያሆዴ በሀድያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀድያ ብሔር ዘመን መለወጫ''ያሆዴ''በዓል በሀዲይ ነፈራ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ከሀድያ ዞን ሁሉም ወረዳዎችና ከተሞች የተውጣጡ የተለያዪ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲሁም ሌሎች የብሔር ብሔረሰቦች ተወካዮች ተገኝተዋል።…

ዮዮ ጊፋታ – ወላይታ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዮ ጊፋታ የ2017 ዓ/ም የባህልና የቋንቋ ሲምፖዚየም መርሐ-ግብር በወላይታ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ዮ ጊፋታ የወላይታ ህዝብ አሮጌውን ዘመን ሸኝቶ አዲሱን የሚቀበልበትና ተራርቀው የቆዩ ዘመድ አዝማድ ተገናኝተው በፍቅር የሚያከብሩት በዓል ነው።…

አቶ ጥላሁን ለወላይታ፣ ጋሞ እና ጎፋ ዞን ሕዝቦች የዘመን መለወጫ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለወላይታ፣ ጋሞ እና ጎፋ ዞን ሕዝቦች የዘመን መለወጫ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ ፥ ዮ…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከተማ አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ስታዲየም በተጀመረው የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ድሬዳዋ ከተማ አርባምንጭ ከተማን አሸንፏል። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ቻርልስ ሙሰጌ እና መሐመድኑር ናስር ባስቆጠሯቸው ግቦች…

428 የካሳንቺስ አካባቢ የልማት ተነሺዎች መኖሪያ ቤት ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ የካዛንቺስ አካባቢ የልማት ተነሺዎች የመንግስት መኖሪያ ቤት እጣ የማውጣት ሥነ-ሥርዓት መቀጠሉን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም በ3 ቀናት ውስጥ የዛሬውን ጨምሮ 428 የልማት ተነሺዎች የመንግስት…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀጣናዊ የምርምር ትብብርን ለ1 ዓመት እንድትመራ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀጣናዊ የምርምር ትብብርን (ኤኤፍአርኤ) ለአንድ ዓመት እንድትመራ ተመርጣለች፡፡ ኤኤፍአርኤ የአፍሪካ ሀገራት የኒውክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ አላማ ለመጠቀም በፈረንጆቹ 1990 የመሠረቱት ሲሆን÷አሁን ላይ 44 አባል…

የሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ የሆነው ኢብራሂም አቂል ተገደለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ ቤሩት ውስጥ እስራኤል በሰነዘረችው የአየር ጥቃት የሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ የሆነው ኢብራሂም አቂል መገደሉ ተነገረ። እስራኤል የሂዝቦላ ቡድን ከፍተኛ አዛዥ የሆነውን ኢብራሂም አቂልን ዒላማ አድርጋ የአየር ጥቃቱን መፈጸሟን የሊባኖስ…

በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ሳምንት በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ሳምንት ከመስከረም 21 እስከ 23 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች እንደሚከበር ተገለጸ። የቱሪዝም ሳምንቱን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ዱጋ፤ ቱሪዝምና ሰላም ላይ የውይይት ፎረም…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃድያ ሆሳዕና መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ስታዲየም ተጀምሯል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በተካሄደው የመክፈቻ ጨዋታ ሃድያ ሆሳዕና መቐለ 70 እንደርታን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሃድያ ሆሳዕናን ብቸኛ…

የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ቅርስ ጥገና ጥንታዊነቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ቅርስ የጥገና ስራ ታሪካዊነቱንና ጥንታዊነቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የማኔጅመንት አባላት የቅርሱ የጥገና ስራ ያለበትን ሁኔታ ዛሬ ተዘዋውረው…