በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች የሕዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ እና ኦሮሚያ ክልሎች ተጎራባች ዞኖችና ወረዳዎች የተጀመሩ የጋራ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን በማጠናከር የህዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ።
የጋምቤላ እና የኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችን…