Fana: At a Speed of Life!

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በቀድሞው የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በቀድሞው የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ማንሞሃን ሲንግ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የህንድ ኤምባሲ ተገኝተው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ በኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ስም…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ 116ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ 116ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ስፖርታዊ ውድድሮች እያከበረ ነው። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በውድድሩ መክፈቻ ላይ እንደገለጹት የፌዴራል ፖሊስ ስፖርት ክለብ…

የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎትን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ ያስችላል ያለውን የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ በአንድ ተቃውሞ፣ በዘጠኝ ድምጸ ተዓቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት 13ኛ…

ቦርዱ ህወሓት ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)  ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ አሳሰበ፡፡ በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያወጣው ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- …

በ144 ሚሊየን ብር የተገነባው ዘመናዊ የዶሮ እርባታ ማዕከል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ሽንሌ ወረዳ በ144 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የዶሮ እርባታ ማዕከል ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡ ማዕከሉን መርቀው ሥራ ያስጀመሩት የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ፣ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ 

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ "በዓለም ላይ የ2025 አዲስ ዓመትን ለሚያከብሩ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲውን የማሕበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ለመጀመር የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የቦንጋ…

ከመኸር እርሻ 320 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2016/17 ምርት ዘመን የመኸር ወቅት እርሻ እስካሁን 320 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ ከበደ ላቀው እንዳሉት፤ በምርት ዘመኑ የመኸር ወቅት…

ሚኒስትሩ በጂቡቲ የሚኖሩ ዜጎችን ጥያቄዎች ለመመለስ እንደሚሠራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በጂቡቲ ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅትም በጂቡቲ ሊገነባ ስለታቀደው የኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ድጋፍ፣ ስለ ዜጎች መብት፣ ስለ ሀገራዊ ጥሪዎች እና በወቅታዊ ጉዳዮች…

የኢትዮጵያ ክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዮና መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ክለቦች የአጭር፣ መካከለኛ፣ የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የርምጃ እና የሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ዛሬ በተካሄደው የሴቶች የርዝመት ዝላይ የፍፃሜ ውድድርም÷ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…