ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በቀድሞው የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በቀድሞው የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ማንሞሃን ሲንግ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡
ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የህንድ ኤምባሲ ተገኝተው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ በኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ስም…