የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኮሚሽን ም/ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ካጃ ካላስ ጋር በጆሃንስበርግ ተወያይተዋል፡፡ ከቡድን 20 የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎንለጎን በተደረገው ውይይት ሁለቱ ወገኖች በሁለትዮሽ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በቀጣናው እየተወጣች ያለው የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ይደነቃል- የተባበሩት መንግሥታት amele Demisew Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናው እየተወጣች ያለውን የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ እና የጸጥታና ደኅንነት ኃላፊ ጊልስ ሚቻውድ አደነቁ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ከጊልስ ሚቻውድ ጋር የተወያዩ ሲሆን፤…
ስፓርት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ Melaku Gedif Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ድልድል በስዊዘርላንድ ናዮን ይፋ ተደርጓል። በዚህ መሰረትም አርሰናል ከኔዘርላንድሱ ፒ ኤስ ቪ አይንድሆቨን እንዲሁም ሊቨርፑል ከፒ ኤስ ጂ ጋር ተደልድለዋል። በተጨማሪም ባየርን ሙኒክ ከባየር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ድል መታሰቢያን ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ጎብኝተዋል Melaku Gedif Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ተመርቆ ወደ ስራ ከገባ ወዲህ ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስቶች መጎብኘታቸው ተገልጿል፡፡ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዋና ዳይሬክተር ግሩም ግርማ÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ለህዝብ ክፍት ከተደረገ ጀምሮ በየእለቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኡስታዝ አቡበከር ሁሴንን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ 5 ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ ዮሐንስ ደርበው Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለ ግለሰብን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ አምሥት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ። የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መርምሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና…
የሀገር ውስጥ ዜና ፀሐይ-2 አውሮፕላን የመጀመሪያ የሙከራ በረራዋን በስኬት አከናወነች Feven Bishaw Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአየር ኃይል የተሰራችው ፀሐይ - 2 የስልጠና አውሮፕላን የመጀመሪያ የሙከራ በረራዋን በስኬት ማከናወኗ ተገልጿል፡፡ ፀሃይ -2 አውሮፕላን ለበረራ ማሰልጠኛ እና ለሌሎች አገልግሎት መዋል የምትችል ሲሆን÷ የተሰጣትን ግዳጅ በብቃት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ጥሪን ለተቀበሉ የቀድሞ የኦነግ አመራሮች ሹመት ተሰጠ Melaku Gedif Feb 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የመንግስትን የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦነግ አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡ በዚህ መሰረትም፡- 1. አቶ ያደሳ ነጋሳ--------- በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኔዘርላንድስ ከኢትዮጵያ ጋር የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ግንኙነቷን እንደምታጠናክር አስታወቀች Meseret Awoke Feb 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን በኔዘርላንድስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የባለብዙ ወገን ድርጅቶችና የሰብዓዊ መብቶች መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ማርክ ዘለንራት ጋር መክረዋል። ውይይቱ ለጋራ ጥቅም በሁለትዮሽ እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ትብብር ማሳደግን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ 2017 ዓ.ም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው yeshambel Mihert Feb 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ 2017 ዓ.ም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ መርሐ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል፣ ሚኒስትሮች፣ የክልል የኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች፣ የዘርፉ ባለድርሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ 2ኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባዔ ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች መሆኑን አስታወቀች yeshambel Mihert Feb 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ሐምሌ ወር በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ስርዓት ጉባዔ ለማስተናገድ በተጀመሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ…