Fana: At a Speed of Life!

ፑቲን በሩሲያ አየር ክልል ውስጥ ስለተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ይቅርታ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአገሪቱ አየር ክልል ውስጥ የተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ላይ ለደረሰው አሰቃቂ አደጋ ይቅርታ ጠየቁ። የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭን ይቅርታ የጠየቁት ፑቲን “አሳዛኝ ክስተት” ያሉት…

እዮቤል ፀጋዬ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሶስት ወራት በአስደናቂ ተወዳዳሪዎች ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 ውድድር ዛሬ ተጠናቅቋል፡፡ ለፍጻሜው ማዕረግ ሀይሉ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ ግሩም ነብዩ እና እዮቤል ፀጋዬ በሶስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች ከዛየን ባንድ ጋር…

የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የፀጥታ ጥምር ኃይል አስታውቋል፡፡ ግብረ ሃይሉ በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ትብብር ላደረገው የአካባቢው ህብረተሰብ፣ ለኃይማኖት አባቶች፣ ለአስተዳደር አካላት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ እንደሚያስችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው መሰረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ በማምጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ እንደሚያስችል የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበርና በጆሀንስበርግ ዩኒቨርሲቲ…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የፖሊዮ መረጃን የሚያሰራጭ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በመጠቀም የፖሊዮ መረጃዎችን ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ተደርጓል፡፡ በኢትዮጵያ ያለውን የፖሊዮ ክትትል ውስንነት መቅረፍ ያስችላል የተባለው "ፖሊዮአንቴና" መተግበሪያ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት…

የህንጻ ግንባታዎች ርዕደ መሬትን መቋቋም በሚችሉበት ሁኔታ እንዲገነቡ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህንጻ ግንባታዎች ርዕደ መሬትን መቋቋም የሚችሉ ሆነው እንዲገነቡ በትኩረት እየሰራን ነው ሲል የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የኮንስትራክሽን ፕሮጄክት ቁጥጥርና ክትትል ዋና ስራ አስፈጻሚ በረከት ተዘራ ከፋና…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሶስት ወራት በአስደናቂ ተወዳዳሪዎች ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር ተካሄደ፡፡ ለፍጻሜው የደረሱት ማዕረግ ሀይሉ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ ግሩም ነብዩ እና እዮቤል ፀጋዬ በሶስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች ከዛየን…

በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ። ከተማ አስተዳደሩ የጥምቀት በዓልን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማክበር ከፀጥታ አካላትና ከማሕበረሰብ…

የምስራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ ደራሽ የፖሊስ ካምፕ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ የምስራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ ደራሽ የፖሊስ ካምፕ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ አመራሩ ክትትልና ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በድሬዳዋ የምስራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ…

አደንዛዥ ዕጽ በመንግስት መኪና ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 21 ኩንታል ካናቢስ በመንግስት መኪና ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ40 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ መቀጣቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። ተከሳሽ ታምሩ ፍቅሬ የተባለው ግለሰብ ባለቤትነቱ…