Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ ከመጭበርበር የወንጀል ድርጊት እንዲጠነቀቅ አገልግሎቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ህብረተሰቡ ከመጭበርበር የወንጀል ድርጊት እንዲጠነቀቅ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አሳሰበ፡፡ አገልግሎቱ አንዳንድ ግለሰቦች እና የወንጀል ድርጊት ፈፃሚዎች የተለያየ ገጽታ ያላቸው ወንጀሎች በመፈጸም በህገ-ወጥ መንገድ ገንዘብ ለማግኘት እንቅስቃሴ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን ስትራቴጂ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ በኬንያ ናይሮቢ እያካሄደ ባለው ዓመታዊ ጉባኤ እስከ 2033 የሚተገብርውን አዲስ የ10 ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አድርጓል። ስትራቴጂው የበለጸገች፣ አካታች፣ ተጽእኖን መቋቋም የምትችልና አንድነቷ የተጠናከረ አፍሪካን መፍጠርን…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያካሄደ ባለው የምክክር ምዕራፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት

• ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ከ2 ሺህ በላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመወከል የሚሳተፉ ተሳታፊዎች በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምክክር ምዕራፍ ጀምረዋል፡፡ • ከግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ግማሽ ቀን በኋላ…

የፓኪስታን የሲያልኮት ንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የስፖርት አልባሳት ለማምረት ስምምነት ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን የሲያልኮት ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት አልባሳት ለማምረት ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሃና…

የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ 21ኛውን የሚኒስትሮች ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ በናይሮቢ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን 21ኛ የሚኒስትሮች ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በመድረኩ በድንበር አካባቢ የሚገኙ መሬቶችን በተመለከተ ኢኒሼቲቩ ያፀደቃቸው ስምምነቶችን አፈፃፀም…

አቶ እንዳሻው ጣሰው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ 3" በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደውን የ2016 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሆሳዕና ከተማ አስጀምረዋል፡፡ በዚሁ ወቅት አቶ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ140 አቅመ ደካማና አካል ጉዳተኛ ወገኖች ቤቶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚሰሩ ልማቶች ሁሉ ለሰው ልጆች ተስፋ የሚሰጡ እና የኑሮ ጫናን የሚያቃልሉ ይሆኑ ዘንድ ሰው ተኮርነታችን በተግባር የሚገለጽ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በመዲናዋ"በጎነት" በሚል ስያሜ የተገነቡ ሁለት ባለ 9…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የ’ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ 2024′ ኤግዚቢሽንን በይፋ ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የ'ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ 2024' ኤግዚቢሽንን በይፋ ከፍተው አስጀምረዋል። የሀገር ውስጥ ግንባታ እና መሠረተ ልማትን በፈጠራና መፍትሄዎች ለማመላከት ያለመው ''ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ…

አፍሉዌንስ የተባለው የቻይና ኩባንያ ምርት ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሉዌንስ የተሰኘው የቻይና ኩባንያ የቅድመ ኦፕሬሽን ስራዎችን አጠናቆ ምርት ወደ ማምረት መሸጋገሩን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ከኮርፖሬሽኑ ጋር የውል ስምምነት ፈፅሞ በባህርዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ የቅድመ…

የስራ ባህላችንን በመቀየር አባቶቻችን ያስመዘገቡትን ጀግንነት በየደረጃው ልንደግመው ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ ባህላችንን በመቀየር አባቶቻችን ያስመዘገቡትን ጀግንነት በየደረጃው ልንደግመው ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ። “ከተረጅነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉአላዊነት”በሚል መሪ ሀሳብ የምግብ…