Fana: At a Speed of Life!

በናይጀሪያ የነዳጅ ታንከር ፍንዳታ በተከሰተ የእሳት አደጋ የ94 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜናዊ ናይጀሪያ በነዳጅ ታንከር ፍንዳታ ምክንያት በተከሰተ የእሳት አደጋ የ94 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። በናይጀሪያ ጂጋዋ ክልል የተከሰተው አደጋ በተሸከርካሪ ሲጓጓዝ የነበረ የነዳጅ ታንከር በድንገት ፈንድቶ ባስከተለው የእሳት አደጋ ከባድ…

ጉቦ በመቀበል የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የኦዲት ባለሙያዎች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የድርጅቶችን የግብር መጠን እንቀንሳለን በማለት ከፍተኛ መጠን ያለው ጉቦ ተቀብለዋል ተብለው ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የአአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ…

ለማረፍ ሲዘጋጅ ጭስ የታየበት አውሮፕላን በተሳካ ሁኔታ አርፏል- የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ በዝግጅት ላይ ሳለ ጭስ የታየበት አውሮፕላን በሰላም ማረፉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በመጓዝ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET248 አውሮፕላን…

በሶማሌ ክልል የማህበረሰብ ወኪሎች የአጀንዳ ልየታ ምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሶስት ማዕከላት የተካሄደው የማህበረሰብ ወኪሎች የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ መጠናቀቁን የኢትዮጵ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የማህበረሰብ ክፍል ወኪሎች በ3 ማዕከላት ከወከሉት ማህበረሰብ ያመጧቸውን አጀንዳዎች…

አቶ አደም ፋራህ በጌታቸው መለሰ (ዶ/ር) ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር በነበሩት ጌታቸው መለሰ (ዶ/ር) ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን…

ም/ጠ/ ሚ ተመስገን በጌታቸው መለሰ (ዶ/ር) ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር በነበሩት ጌታቸው መለሰ (ዶ/ር) ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት÷ የኢትዮጵያ ኅብረት…

የአልዌሮ ግድብን በሙሉ አቅም ወደ ሥራ ለማስገባት በትኩረት ይሰራል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ እና የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የአልዌሮ ግድብን ጎብኝተዋል። ከዓመታት በፊት በጋምቤላ ክልል አቦቦ ወረዳ የተገነባው የአልዌሮ ግድብ ከ10 ሺህ ሄከታር መሬት በላይ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በጅማ ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ዐይነ ስውራን አጋዥ መነጽር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በጅማ ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ዐይነ ስውራን ማንበብ፣ ሰው እና የተለያዩ ቁሶችን መለየት የሚያስችል አጋዥ መነጽር ድጋፍ አደረገ። ጽ/ቤቱ ከኦርካም ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሁለተኛው ዙር ለ72 የጅማ ከተማ እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በጌታቸው መለሰ (ዶ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር በነበሩት ጌታቸው መለሰ (ዶ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ መልዕክት÷ለሟች…

ሀገር አቀፉ የነጻ ንግድ ቀጣና ትግበራ ኮሚቴ የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣናን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የተመራው ሀገር አቀፍ የነጻ ንግድ ቀጣና ትግበራ ኮሚቴ የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣናን እየጎበኘ ነው። ኮሚቴው የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ በመገምገም ነጻ ንግድ ቀጣናው በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ…