Fana: At a Speed of Life!

የመገኛ መረጃ መቀበያ ጣቢያና የመሬት ማግኔታዊ መስክ መለኪያ መሳሪያ ተከላ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የመገኛ መረጃ መቀበያ ጣቢያ እና የመሬት ማግኔታዊ መስክ መለኪያ መሳሪያ ተከላ ተጠናቆ ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ። ወደ ትግበራ የገባው የመገኛ መረጃ መቀበያ ጣቢያው በተለምዶ ጂፒኤስ ተብሎ…

አፍሪካን የገጠማት የጸጥታና ደህንት ስጋት መፍትሔ ይፈልጋል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ አሁን ላይ የገጠማት አሳሳቢ የጸጥታና ደህንት ስጋት ከውይይት ባሻገር መፍትሔ ይፈልጋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ''አፍሪካ በጠንካራ አንድነት፣ ለሁለንተናዊ ፀጥታና ሰላም'' በሚል መሪ ሀሳብ የአፍሪካ መከላከያ…

ተመድ የሰላም አስከባሪ ሃይሉ በሊባኖስ እንደሚቆዩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) በሊባኖስ ያሰማራው የሰላም አስከባሪ ሃይሉ በሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀ፡፡ ምንም እንኳን እስራዔል የተመድ የሰላም አስከባሪ ሃይል ከሊባኖስ እንዲወጣ እየወተወተች ቢሆንም ተመድ የሰላም አስከባሪ ሃይሉን…

በሐረሪ ክልል ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሐረሪ ክልል ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች፣ ትምህርት ቤቶችና ባለድርሻ አካላት እውቅና እና ማበረታቻ ተሰጠ፡፡ በክልሉ የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ 2 ሺህ 525…

ዳሸን ባንክ 6 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳሽን ባንክ ባለአክሲዮኖች 31ኛ መደበኛና 26ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዱላ መኮንን በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ባለፈው በጀት ዓመት ዳሸን ባንክ የነበሩ ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ የደንበኞቹን ፍላጎት ሟሟላት…

በኦሮሚያ ክልል 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ሄክታር መሬት በኩታ ገጠም መልማቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 11 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ በክልሉ የግብርና አሁናዊ ልማት ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፤ በክልሉ በተለያዩ ሰብሎች ከተሸፈነው 11 ነጥብ 2…

የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ “አፍሪካ በጠንካራ አንድነት፣ ለሁለንተናዊ ጸጥታና ሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ፡፡ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆየው ጉባኤው መክፈቻ ሥነ-ስርዓት ላይ ምክትል…

ሆስፒታሉ ከአዕምሮ በተጨማሪ ሌሎች የተሟሉ ሕክምናዎችን ለመስጠት እየተዘጋጀሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከአዕምሮ ሕክምና በተጨማሪ ለታካሚዎች የተሟላ ሕክምና ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሆስፒታሉ ላለፉት 85 ዓመታት ሕብረተሰቡን ሲያገለግል መቆየቱን የገለጹት የሆስፒታሉ የሕክምና…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርት ሱዳን በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ጀምሮ የሱዳን የወደብ ከተማ ወደሆነችው ፖርት ሱዳን የሚያደርገውን ዕለታዊ በረራ ጀምሯል፡፡ ፖርት ሱዳንን 66ኛ የአፍሪካ መዳረሻው ያደረገው አየር መንገዱ ወደ ፖርት ሱዳን በረራ መጀመሩ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሀገራት…

የውጭ ምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ በላይ እንዳይሆን ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ በሚገዙበት እና በሚሸጡበት ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ። ብሔራዊ ባንኩ ይህንን በተመለከተ ለንግድ ባንኮች በደብዳቤ ማሳወቁን ገልጿል። አዲሱ…