Fana: At a Speed of Life!

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 787 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በአውሮፕላን አብራሪነት፣ በበረራ መስተንግዶ፣ በንግድና በአውሮፕላን ጥገና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 787 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል። በምረቃ ስነ- ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ…

አመታዊ የናይል ወንዝ ፍትሀዊ ተጠቃሚነትና ቀጠናዊ ትስስር ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ተኛው አመታዊ የናይል ወንዝ ፍትሀዊ ተጠቃሚነትና ቀጠናዊ ትስስር ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው። ኮንፍረንሱ"የጋራ ሀብት ለጋራ መጻኢ ጊዜና ለጋራ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ በውጭ ጉዳይ ኢንስቲቲዩት፤በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በውሀና…

አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ እየተገነባ የሚገኘውን የአርሶ አደሮች የግብርና ምርት መሸጫ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በክልሉ እየተገነባ የሚገኘውን የአርሶ አደሮች የግብርና ምርት መሸጫ ማዕከል ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ÷በክልሉ እየተገነባ የሚገኘው የግብርና ምርት መሸጫ ማዕከል ህገ ወጥ…

በወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ክህሎት መር ተቋማዊ ግንባታ ማጠናከር ይገባል-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል ክህሎት መር ተቋማዊ ግንባታ ማጠናከር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ፡፡ በክልሉ የስራና ክህሎት ቢሮ አጣዳፊ ክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራ ዕቅድ…

በሀረሪ ክልል የኢድ አል አድሃ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የእምነት አባቶችና ተከታዮች 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አል አድሃ በዓል ምክንያት በማድረግ ምዕመናኑ የኢድ ሰላት የሚያደርሱበትን ስፍራ አፅድተዋል። በመረሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ሀላፊ አቶ ቶፊቅ…

ያለ ህዝብ ብቁ ተሳትፎ የሚከናወን ስራ ሙሉ ሊሆን አይችልም-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለ ህዝብ ብቁ ተሳትፎ የሚከናወን ስራ ሙሉ ሊሆን አይችልም ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ "ሰላማችንን ዘላቂ እና ህዝባዊ መሰረት ያለው ለማድረግ ዛሬ አሰልጥነን ያስመረቅናቸው 11 ሺህ አዲስ ምልምል የሠላም…

የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም የችግሩ አሳሳቢነት ግን እየከፋ ነው- ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም የችግሩ አሳሳቢነት ግን እየከፋ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የመንገድ ደህንነትን ማስጠበቅ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ…

ኢድ አል አደሃ አረፋ በዓልን የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ማሳለፍ ይገባል- የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 8: 2016 ((ኤፍ ቢ ሲ)- ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን ሲያከብር በሃይማኖቱ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብና ያለውን በማካፈል መሆን እንዳለበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ ምክር ቤቱ መላውን…

ስለ ሳንባ ምች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለይም ለልጆች ሕይወት ማለፍ በምክንያትነት ከሚጠቀሱ ተላላፊ በሽታዎች መካከል የሳንባ ምች በቀዳሚነት እንደሚቀመጥ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመላክታል፡፡ በሽታው በባክቴሪያ፣ በቫይረስ ወይም በፈንገስ ምክንያት እንደሚከሰት እና የአንዱ ወይም…

በደቡብ ኢትዮጵያና በኦሮሚያ ክልል ቀጣናዊ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልል ቀጣናዊ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ በአርባ ምንጭ ከተማ ምክክር ተካሂዷል። በመድረኩ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ እና በሀገር መከላከያ…