Fana: At a Speed of Life!

የመቻል ስፖርተኞች በስፖርቱ ዘርፍ የኢትዮጵያ አደራ አለባቸው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቻል ስፖርተኞች በስፖርቱ ዘርፍ ከተቋም ባለፈ የኢትዮጵያ አደራ አለባቸው ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በናይጀሪያ አቡጃ በመላው አፍሪካ የጦር ሃይሎች ስፖርት…

ኢትዮጵያ ጊዜያዊ የደን ልማት አስተዳደር ደረጃ ማረጋገጫ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደን አስተዳደር ምክር ቤት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ የደን ልማት አስተዳደር ደረጃ ማረጋገጫ ማግኘቷን ይፋ አድርጓል። ዛሬ ይፋ የተደረገው የደን አስተዳደር ስታንዳርድ የኢትዮጵያን የደን ልማት ዘርፍ በማጠናከር ለዓለም ገበያ የሚቀርቡ የደን ልማት ምርቶችን…

ብሪታኒያ በሳይበር ጥቃት 44 ቢሊየን ፓውንድ ማጣቷ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ባለፉት አምስት አመታት በተፈፀመባት የሳይበር ጥቃት 44 ቢሊየን ፓውንድ ማጣቷን ጥናቶች አመላከቱ፡፡ መቀመጫውን በለንደን ያደረገው እና ሎውደን የተባለው የኢንሹራንስ ቡድን ባወጣው ሪፖርት÷ ከፈረንጆቹ 2019 እስከ 2024 ባለው ጊዜ…

የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ምህረት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በጦር መሳሪያና ታክስ ተጠርጥሮ ሊቀጣ ለነበረው ልጃቸው ሀንተር ባይደን ምህረት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡ ሀንተር በዚህ ወር በፌደራል ወንጀል በጦር መሳሪያና ታክስ ማጭበርበር ክስ ቀርቦበት ለዓመታት ዘብጥያ ሊወርድ…

ኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፍ ከፍተኛ ተሳትፎ በማድረግ ጠንካራ አየር መንገድ መገንባት መቻሏ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፉ ላለፉት 80 ዓመታት ከፍተኛ ተሳትፎ በማድረግ በአፍሪካ ጠንካራ አየር መንገድ መገንባት መቻሏ ተገለፀ። የዓለም አቀፉ የሲቪል አቪየሺን 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ጋር በመተባበር…

የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ችግሮችን በውይይት በመፍታት በጋራ መስራት እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ለሀገር ዕድገት በትብብር መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ በመቐለ የተሀድሶ ስልጠና ማዕከል የገቡ 320 የቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠናቸውን በማጠናቀቅ የዘላቂ ማቋቋሚያ የገንዘብ…

ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተጻፈ ደብደዳቤ አስመስሎ በማዘጋጀት ወደ ውጪ ሀገር እንልካለን በሚል የሚያጭበረብሩ……

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተጻፈ ደብደዳቤ አስመስሎ በማዘጋጀት ወደ ውጪ ሀገራት ለስራ እድል እንልካለን በሚል ግለሰቦች ዜጎችን እያታለሉ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ የሚኒስቴሩን…

የክልሉ አቀማመጥ ሠመራ ኢንዱስትሪ ፓርክን ለወጪ ንግድ መር ኢንቨስትመንት ተመራጭ ማድረጉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ እና ያለው የተፈጥሮ ሀብት ምርት አቀነባብረው ለሀገር ውስጥና ለውጪ ገበያ የሚያቀርቡ የሠመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኩባንያዎችን ተመራጭ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ተፈጥሮ ሀብት፣ ሰላም እና ወጣት የሰው ኃይል ፓርኩ…

አትሌት ታምራት ቶላ እና አትሌት ሲምቦ አለማየሁ የአመቱ ምርጥ አትሌቶች ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ታምራት ቶላ ከስታዲየም ውጭ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ሽልማትን አሸንፏል፡፡ አትሌት ታምራት ቶላ በፓሪስ ኦሎምፒከ አዲስ ክብረ ወሰን በማሻሻል በማሸነፍ ለሀገሩ ብቸኛውን ወርቅ ሜዳሊያ ማስገኘቱ ይታወሳል። ሌላኛዋ…

መቄዶንያ የሰው ልጆች ያለምንም ልዩነት የሚደገፉበት ማዕከል መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የሰው ልጆች ያለምንም የሀይማኖት፣ የዘር፣ የቀለም ልዩነት የሚደገፉበት ማዕከል መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከማዕከሉ ጋር በመተባበር የፀሎት መርሐ ግብር የሃይማኖት…