በኩዌት የቤት ሰራተኞች በሚኖሩበት ሕንጻ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ41 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት ማንጋፍ ግዛት በመኖሪያ ሕንጻ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ቢያንስ የ41 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡
አደጋው የቤት ውስጥ ሰራተኛ የሆኑ የውጭ ሀገራት ዜጎች በብዛት በሚኖሩበት ሕንጻ ላይ መከሰቱ ነው የተገለጸው፡፡
በእሳት አደጋው ቢያንስ…