የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ።
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራር፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ…