ፓርቲያችን ብልፅግና በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ወደ እመርታ ለማሸጋገር እየተዘጋጀ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲያችን ብልፅግና በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ወደ እመርታ ለማሸጋገር እየተዘጋጀ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።…