Fana: At a Speed of Life!

ፓርቲያችን ብልፅግና በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ወደ እመርታ ለማሸጋገር እየተዘጋጀ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲያችን ብልፅግና በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ወደ እመርታ ለማሸጋገር እየተዘጋጀ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።…

ካናዳ በጤናው ዘርፍ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ጆሿ ታባህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ሁለቱ ሀገራት በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ÷በኢትዮጵያና ካናዳ መካከል ያለው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስትር አድርገው ሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር በማድረግ ሾመዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከህዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም…

በቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው የቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ ላኪዎች እና አቅራቢዎችም እየተሳተፉ…

በሲዳማ ክልል የግርብና ስራን ለማዘመን የተለያዩ ኤኒሼቲቮች እየተተገበሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ ማስጀመሪያ አውደ ጥናት በሃዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በወቅቱ እንዳሉት÷ የክልሉን ኑሮ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን በመቅረጽ በትኩረት…

የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ ኤግዚብሽንና ሲምፖዚዬም የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ዓቅም ያንጸባረቁ ናቸው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ ኤግዚብሽንና ሲምፖዚዬም እንዲሁም የአፍሪካ መሠረተ ልማት ፕሮግራም ሳምንት የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ዓቅም በተጨባጭ ያንጸባረቁ ናቸው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለፁ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

በ9 ክልሎች እና በ2 ከተማ አሥተዳደሮች አጀንዳዎች ተሰብስበዋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ አሁን በዘጠኝ ክልሎች እና ሁለት ከተማ አሥተዳደሮች ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ አጀንዳዎች በሕዝባዊ ውይይቶች መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኪሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በክልሎች እና ከተማ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በጽህፈት ቤታቸው ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑትን ጂያን-ኖኤል ባሮትን በጽህፈት ቤታቸው ተቀበሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "ዛሬ ጠዋት የአውሮፓ እና…

የአየር ኃይል የምስረታ በዓል አከባበር ማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የሠራዊቱ አመራሮች እና የተለያዩ ሀገራት የመከላከያ አታሼዎች በመርሐ-ግብሩ ላይ…

39ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 39ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ሃሳብ በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ውይይቱ በ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በመድረኩ…