Fana: At a Speed of Life!

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራር፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትየጵያ መድን ሲያሸንፍ መሪው ንግድ ባንክ ነጥብ ጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ኢትዮጵያ መድን ሀምበሪቾን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ። በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 9:00 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ አቡበከር ሳኒ በ68ኛው እና በ75ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ጎሎች ኢትዮጵያ መድን…

የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ። በዓሉ ልዩ ሥርዓተ ጸሎትና ስግደት በማከናወን ተከብሯል። የስቅለት በዓል በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም…

አቶ አህመድ ሺዴ በፋይናንስ ዘርፍ ምርጥ መሪ ተብለው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የዓመቱ የፋይናንስ ዘርፍ ምርጥ መሪ በሚል በአፍሪካን ሊደርሺፕ መጽሔት ተመረጡ። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እድገትና መረጋጋትን የተገኘው ውጤት ተከትሎ ነው በእንግሊዙ የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት በፈረንጆቹ…

በሶማሌ ክልል የዞኖች የ9 ወራት ሥራ አፈፃፀም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል 11 ዞኖች የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ የዘጠኝ ወራት ሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ፅህፈት ቤት መካሄድ ጀመረ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ እንደገለጹት፤ በመድረኩ በአገልግሎት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቀብሪደሃር የበረራ አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሶማሊ ክልል ቀብሪደሃር ከተማ የበረራ አገልግሎት ጀምሯል። የቀብሪደሀር አየር ማረፊያ አካባቢ በተከታታይ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በአየር ማርፊያው በደረሰው ጉዳት የበረራ አገልግሎቱ ተቋርጦ እንደነበር የሚታወስ…

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ። በዓሉ በልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት ተከብሯል።…

በኢንዱስትሪውና በምርት ፈላጊው መካከል የአቅርቦት ሰንሰለትን በማጠናከር ልማትን ማፋጠን ይገባል- ም/ጠ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪውና በምርት ፈላጊው መካከል የሚስተዋለውን ክፍተት ለመሙላት የአቅርቦት ሰንሰለቱን በማጠናከር ልማትን ለማፋጠን መስራት እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን…

የአይፎን ስልኮች ዋጋ ቀነሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፕል ኩባንያ ምርት የሆኑት አይፎን ስልኮች ዋጋ ከአውሮፓ በስተቀር በሁሉም የዓለም ሀገራት ገበያዎች ላይ መቀነሱ ተነገረ። ኩባንያው እንዳስታወቀው፤ የፈረንጆቹ 2024 ከገባ ወዲህ ባሉት የመጀመሪያ ሶስት ወራት የስማርት ስልኮች አጠቃላይ ፍላጎት…

በአፋር ክልል ፈጥኖ ምርት መስጠት የሚችል የሙዝ ተክል እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ ፈጥኖ ምርት መስጠት የሚችል የሙዝ ተክል እየለማ መሆኑ ተገለጸ። የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ በሦስት ወር በሠርቶ ማሳያ ዕድገቱን እንዲጨርስ ተደርጎ ወደ ማሳ ወጥቶ በዱብቲ ወረዳ የለማውን የሙዝ ተክል…