Fana: At a Speed of Life!

ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች የከፈለው መስዋዕትነት ለዓለም ዕርቅና ይቅርታ በር የከፈተ ነው – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች የከፈለውመስዋዕትነት ለዓለም ዕርቅና ይቅርታ በር የከፈተ ነው ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ገለጹ፡፡ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው…

ህዝበ ክርስቲያኑ የትንሳኤ በዓልን ሲያከብር የተቸገሩትን በመደገፍ ሊሆን ይገባል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ህዝበ ክርስቲያኑ አብሮነቱንና አንድነቱን በማጠናከር እርስ በርስ በመደጋገፍና በመረዳዳት በዓለ…

የሐረሪ ክልል መንግስት ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መንግስት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ህዝበ ክርስትያኑ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማብላትና በማጠጣት እንዲሁም በተለመደ የመተዛዘንና የመረዳዳት ባህሉን…

ትንሣኤ ተስፋ የሚያስቆርጡ በሚመስሉ ሁነቶች መሀል የተገኘ ብስራት ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትንሣኤ ተስፋ የሚያስቆርጡ በሚመስሉ ሁነቶች መሀል የተገኘ ብስራት ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የትንሳዔ በዓልን አስመልክተው ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን…

ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ መስቀል ሆኖ ባሳየን ፍቅር እርስ በርስ በመተሳሰብ የሀገራችንን ልማትና ብልፅግና እናፋጥን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ መስቀል ሆኖ ባሳየን ፍቅርና ትህትና መሰረት እርስ በርስ በመተሳሰብ የሀገራችንን ልማትና የብልፅግና ትንሳዔዋን እናፋጥን ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ያለፉት የፆምና የፀሎት ጊዜያት በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ መንፈሳዊ ሕይወትን በማደስ ፈሪሃ ፈጣሪን…

የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅርታና ምህረትን የሰጠበት፤የጥልና የመለያየት ግድግዳን አፍርሶ የሰውን ልጅ የታደገበት ነው – ነጋሽ ዋጌሾ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር) ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ያለውን ፅኑ ፍቅር በመስቀል ላይ…

አቶ ጥላሁን ከበደ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቼ፤ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን…

ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለብርሃነ ትንሣዔው በሠላም አደረሳችሁ!…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2016 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- እንኳን ለ2016 ዓ.ም የትንሣኤ…