ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች የከፈለው መስዋዕትነት ለዓለም ዕርቅና ይቅርታ በር የከፈተ ነው – አቶ ፍቃዱ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች የከፈለውመስዋዕትነት ለዓለም ዕርቅና ይቅርታ በር የከፈተ ነው ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ገለጹ፡፡
አቶ ፍቃዱ ተሰማ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው…