Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ኒውካስልና ኖቲንግሃም ፎረስት ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ36ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኒውካስል እና ኖቲንግሃም ፎረስት ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያሸንፉ ብሬንትፎርድ ከፉልሃም አቻ ተለያይቷል፡፡ በዚህም ኒውካስል በርንሌይን 4 ለ1 እንዲሁም ኖቲንግሃም ፎረስት ሸፊልድ ዩናይትድን 3 ለ1…

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የትንሳኤ በዓል የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ የትንሳኤ በዓል ለሕዝበ ክርስቲያኑ የሰላም፣ የደስታና የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በነገው ዕለት የሚከበረውን የትንሳኤ በዓል አስመልክተው የእንኳን…

ከሰልን ሲጠቀሙ መወሰድ ያለባቸው ጥንቃቄዎች…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለይም በበዓል እና ቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ሲኖር ከሰልን በአማራጭ የኃይል ምንጭነት መጠቀም የተለመደ ተግባር ነው፡፡   በመሆኑም ከሰልን ሰዎች ለተለያየ አገልግሎት ሲጠቀሙ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ባለሙያዎች…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ የሕዝቡ አጀንዳ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ በ6ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብርም የአመራሩና ሕዝባችን አጀንዳ ሆኖ ይቀጥላል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ፡፡ ወደራስ ለመመለስና ሁለገብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን…

ትንሳኤን ስናከብር ለተቸገሩ ያለንን በማካፈል ይሁን- አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትንሳኤን በዓል ስናከብር በተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ያለንን በማካፈል ሊሆን ይገባል ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር ርዕሰ መሥተዳደር ጌታቸው ረዳ ገለጹ፡፡ አቶ ጌታቸው በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና…

ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሣምንት ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 አሸነፈ፡፡ የሲዳማ ቡናን ጎሎች ይስሃቅ ካኖ እና ማይክል ኪፕሮቪ ሲያስቆጥሩ÷ የወላይታ ድቻን ጎል ዘላለም አባተ ማስቀጠር ችሏል፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም…

ኢትዮጵያ ከፍ ትላለች እንጂ ሞት አያገኛትም- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትንሳኤ በኋላ ዳግም ሞት እንደሌለ፤ ኢትዮጵያም ከዚህ በኋላ ከፍ ከፍ ትላለች እንጂ ሞት ዳግም አያገኛትም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የትንሳኤ በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን…

በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ አበረታች ሥራዎች እንዲጠናከሩ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ። የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት በክልሉ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት…

አርሰናል የዋንጫ ተፋላሚነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሰናል በርንማውዝን 3 ለ 0 በማሸነፍ የዋንጫ ተፋላሚነቱን አጠናክሯል፡፡ በ36ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በርንማውዝን በረታበት ጨዋታ ቡካዮ ሳካ፣ ትሮሳርድ እና ራይስ ጎሎቹን ማስቆጠር ችለዋል፡፡ መድፈኞቹ ዛሬ…

የትንሳኤ በዓልን ስናከብር ለሰዎች ሰላም በመጸለይ ይሁን- ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትንሳኤ በዓልን ስናከብር ለሰው ልጆች ሰላምና ደኅንነት በመጸለይና የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ ሊሆን ይገባል ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት…