Fana: At a Speed of Life!

በዓለም የአቪዬሽን ድርጅት ሲንፖዚየም ኢትዮጵያ በርካታ ፋይዳዎች ማግኘቷ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም የአቪዬሽን ድርጅት ሉላዊ አፈፃፀም ድጋፍ ሲንፖዚየም ላይ ኢትዮጵያ ባደረገችው ተሳትፎ በርካታ ፋይዳዎች ማግኘቷን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ባላፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የዓለም የአቪዬሽን ድርጅት…

ከ18 ሺህ ለሚልቁ የባሕር ዳር ነዋሪዎች የበዓል ስጦታ ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ18 ሺህ ለሚልቁ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ለበዓል መዋያ የሚሆን 9 ሚሊየን 833 ሺህ ብር የዓይነትና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉ ጥሬ ገንዘብን ጨምሮ፣ ዱቄት፣ ዘይት፣ዶሮ፣ አልባሳት፣ የንፅህና…

በአሸባሪው ሸኔ ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል- የደቡብ ዕዝ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ሸኔ ታጣቂዎች ላይ የሚወሰደው የማያዳግም ርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሰለሞን ኢተፋ ገለጹ። የሽብር ቡድኑን በመደምሰስ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ከምንጩ ለማድረቅ የሚያስችል…

ግብረ-ኃይሉ የትንሣዔ በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የትንሣዔ በዓልን በሰላም እንዲያከብር በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱ ከተማ አሥተዳደሮች ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ወደ ተግባር መግባቱን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ ሕዝቡም የአካባቢውን ሰላምና ደኅንነት የሚያውኩ…

አቶ ሙስጠፌ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂግጂጋ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ግንባታ እያከናወኑ ያሉ ተቋራጮች ሥራቸውን በማፋጠን በተቀመጠላቸው ጥራትና ጊዜ እንዲያጠናቅቁ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ አሳሰቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በጂግጂጋ ከተማ በግንባታ ላይ…

አቶ አደም ፋራህ በአማራ ክልል ለልማት ሥራዎች ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰላም በመስፈኑ ለልማት ሥራዎች ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማሥተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

የጎርጎራ ፕሮጀክትና የዓባይ ድልድይ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ዕድል ያስገኛሉ – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርብ የሚመረቁት የጎርጎራ ፕሮጀክት እና የዓባይ ድልድይ ለሕዝብ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ዕድል እንደሚያስገኙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ…

የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በመላው የክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች እየተከበረ ነው። በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን፣ በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን እና በወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት÷ በስግደት፣ በጾም፣…

በአቃቂ የገበያ ማዕከል በተከሰተ የእሳት አደጋ 16 የንግድ ሱቆች ተቃጠሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት 3 ሠዓት ከ10 ደቂቃ ላይ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አቃቂ የገበያ መዕከል በተነሳ የእሳት አደጋ 16 የንግድ ሱቆች ሙሉ በሙሉና በከፊል ተቃጠሉ፡፡ እሳቱ ወደገበያ ማዕከሉ ተስፋፎቶ በሰውና በንብረት ላይ የከፋ ጉዳት…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አመራሮችና የጽ/ቤቱ ሰራተኞች የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮችና የጽ/ቤቱ ሰራተኞች የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን መቀላቀላቸው ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ፣ ምክትል አፈ-ጉባኤ፣ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር እና ሚኒስትር ዴኤታዋች፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር…