Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በቀጣይ አራት ዓመታት ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት በፕሬዝዳንት ዩን ሱክ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘዉ የዓለም ከተሞች ጉባኤ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘዉ የዓለም ከተሞች ጉባኤ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ ጉባኤው ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና አረንጓዴ በማድረግ፣ የአየር ብክለትን መከላከል እና የፈጣን ለውጥ ማዕከል…

የመጪው ጊዜ ግንኙነታችን የበለጠ ጠንካራና ዘርፈ ብዙ ሆኖ እንደሚቀጥል እምነቴ የፀና ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ የመጪው ጊዜ ግንኙነት የበለጠ ጠንካራ እና ዘርፈ ብዙ ሆኖ እንደሚቀጥል እምነቴ የፀና ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

የውጭ ሀገር ህጋዊ የሥራ ስምሪትን ወደ አውሮፓና እስያ ለማስፋት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ህጋዊ የሥራ ስምሪትን ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተጨማሪ ወደ አውሮፓና እስያ ሀገራት ለማስፋት እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ከሀገራት ጋር ህጋዊ የሥራ ስምሪት ስምምነት በማድረግ የሰለጠነ የሰው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የኮርያ ጦርነት ዘማቾች መታሰቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኮሪያ ጦርነት መታሰቢያ ሃውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠው የኢትዮጵያ የኮርያ ጦርነት ዘማቾች መታሰቢያ ማዕከልን ጎብኝተዋል። በደቡብ ኮርያ ቹንቺዮን ከተማ ሲደርሱም…

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ተወካዮችና ሌሎች 4 የባለድርሻ አካላት ወኪሎች በየግላቸው በመወያየት ላይ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ወክለው የተመረጡ 121 የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች እና ሌሎች አራት የባለድርሻ አካላት ወኪሎች በየግላቸው በቡድን በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ በመወያየት ላይ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዛሬ…

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከክልሉ መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከክልሉ መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እየተወያዩ ነው። ውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ…

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ሰልጣኝ እጩ መኮንኖችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የሚገኙ ሰልጣኝ እጩ መኮንኖችን ጎበኙ። ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ በጉብኝታችው ÷"ሀገራችንን የመሩ ታላላቅ መሪዎች በሰለጠኑበት ወታደራዊ አካዳሚ በመሠልጠናችሁ…

ባንኩ ያለአግባብ ተወስዶ ከነበረው ገንዘብ ውስጥ 98 ነጥብ 9 በመቶውን ማስመለስ ችያለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ በተፈጠረ ችግር ምክንያት ያለአግባብ ተወስዶ ከነበረው 801 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ውስጥ 98 ነጥብ 9 በመቶ ወይም 792 ነጥብ 71 ሚሊየን ብር የሚሆነውን ማስመለስ መቻሉን ገለፀ፡፡…

የነቀምቴ-ቡሬ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነቀምቴ-ቡሬ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ዳግም መጀመሩ ተገለፀ፡፡ የምስራቅ ወለጋ ዞን የመንገድ እና ሎጀስቲክስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ስንበቶ ኢማና÷ የመንገዱ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለህዝብ አገልግሎት እንዲውል እየተሰራ…