በአዲስ አበባ እየተመዘገበ ያለው ፈጣን እድገት ለአፍሪካ ከተሞች በተምሳሌትነት የሚጠቀስ ነው – የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየተመዘገበ ያለው ፈጣን እድገት ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች በተምሳሌትነት የሚጠቀስ ነው ሲሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ተወካዮች ገለጹ።
የመጀመሪያው የአፍሪካ የከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን…