Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን በማሸነፍ 3ኛ ደረጃን ያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 2 ለ 1 በማሸነፍ የሶስተኛነት ደረጃን ከአስቶንቪላ ተረክቧል፡፡ 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ አስቆጥረዋል፡፡ ክሪስታል ፓላስን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ላክሮክስ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ማንቼስተር ዩናይትድ ነጥቡን 51 በማድረስ ከአስቶንቪላ በግብ ክፍያ በልጦ…
Read More...

አትሌት ታደሰ ታከለ የ2026 የቶኪዮ ማራቶንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተካሄደው የ2026 የቶኪዮ ማራቶን የባለፈው ዓመት የውድድሩ አሸናፊ ታደሰ ታከለ በበላይነት አጠናቋል፡፡ አትሌት ታደሰ በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው የቶኪዮ ማራቶን ለተከታታይ ሁለተኛ ጊዜ አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡ ኬንያውያኑ ኪፕቹምባ እና ሙንያዎ 2ኛ እና 3ኛ በመሆን ሲያጠናቅቁ፥ ኢትዮጵያውያኑ…

ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን 5 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ለሊቨርፑል ሁጎ ኤኪቲኬ፣ ቨርጂል ቫን ዳይክ፣ ማክ አሌስተር፣ ኮዲ ጋክፖ እና አሌክስ ዲሳሲ (በራስ ላይ) ግቦቹን ሲያስቆጥሩ፤ ለዌስትሃም ቶማስ ሶቼክ እና ቫሌንቲን…

ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል። በሊጉ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ሲደረጉ ምሽት 2፡30 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ በመጓዝ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ይጫወታል። ከአርሰናል…

ከወዲሁ የሚጠበቀው የሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ፍልሚያ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ በተደጋጋሚ እየተፋለሙ ይገኛሉ፡፡ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ16ቱ ጥሎ ማለፍ ድልድል ትናንት በስዊዘርላንድ ኒዮን ይፋ ሲደረግ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ከእንግሊዙ ክለብ ማንቼስተር ሲቲ ተገናኝተዋል፡፡ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ…

አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ባህርዳር ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቡጣቃ ሸመና እና ይድነቃቸው ያሲን የአርባምንጭን የማሸነፊያ…

ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን 1 ለ 0 አሸንፏል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን ማሸነፊያ ግብ ራምኬል ጄምስ (ፍ) ከመረብ አሳርፏል። በተመሳሳይ ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም…