Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ሚካዬሎ ሙድሪክ አበረታች ንጥረ ነገር በመጠቀም ክስ ተመሰረተበት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬናዊው የቼልሲ ክንፍ ተጫዋች ሚካዬሎ ሙድሪክ ያልተፈቀደ አበረታች ንጥረ ነገር በመጠቀም በእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር ክስ ቀርቦበታል፡፡ የ24 ዓመቱ ተጫዋች ከአበረታች ንጥረ ነገር ጋር ተያይዞ ካሳለፍነው ታሕሳስ ወር ጀምሮ ከእግር ኳስ ውድድሮች መታገዱ ይታወሳል፡፡ አሁን ላይም ሙድሪክ ያልተፈቀደ አበረታች ንጥረ ነገር በመጠቀም ከእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር ክስ እንደቀረበበት ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ተጫዋቹ አበረታች ንጥረ ነገሩን ሆን ብሎ መጠቀሙ ከተረጋገጠ እስከ…
Read More...

ማንቼስተር ዩናይትድ ከአርሰናል በመጀመሪያው ሳምንት ይገናኛሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 የውድድር ዓመት የጨዋታ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል። በዚሁ መሰረት ማንቼስተር ዩናይትድን ከአርሰናል በመጀመሪያው ሳምንት የሚያገናኘው መርሐ ግብር ከወዲሁ ተጠባቂ ሆኗል። ሻምፒዮኑ ሊቨርፑል በመጀመሪያ ሳምንት መርሐ ግብር ቦርንማውዝን በአንፊልድ ያስተናግዳል። በሌሎች…

ድሬዳዋ ከተማ በፕሪሚየር ሊጉ መቆየቱን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ ስሑል ሽረን በማሸነፍ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል፡፡ በ35ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር በወንጂ ሁለገብ ስታዲየም ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠውን ስሑል ሽረን የገጠመው ድሬዳዋ ከተማ 4 ለ 2 አሸንፏል፡፡ የድሬዳዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች መስዑድ መሐመድ (2) እንዲሁም ዮሀንስ ደረጀ…

ሲዳማ ቡና እና አርባ ምንጭ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና እና አርባ ምንጭ ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ረፋድ 3፡30 ላይ በወንጂ ሁለገብ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ነው ሁለቱ ቡድኖች 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት የተለያዩት። የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ቀን 9 ሰዓት ባህር ዳር ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ…

ፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 35ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ሶስት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ በሊጉ ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ውስጥ የሚገኙ ቡድኖች የተሳተፉባቸው ሦስት ጨዋታዎች በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ነው የተካሄዱት፡፡ በዚህ መሰረትም አዳማ ከተማ እና ፋሲል ከነማ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም…

የክለቦች የዓለም ዋንጫ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሳታፊ ክለቦችን ቁጥር ወደ 32 ከፍ በማድረግ ዳጎስ ያለ ሽልማት ይዞ በአዲስ የውድድር ቅርጽ የተመለሰው የክለቦች የዓለም ዋንጫ ዛሬ ሌሊት ይጀምራል፡፡ በአሜሪካ በተሰናዳው የክለቦች ዓለም ዋንጫ 12 የአውሮፓ ክለቦችን ጨምሮ ከሁሉም አህጉራት በአጠቃላይ 32 ክለቦች ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡ በፈረንጆቹ 2000 የተጀመረው የፊፋ…

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ዲቫይን ዋቹኩዋ እና አማኑኤል አድማሱ አስቆጥረዋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና በ59 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ45 ነጥብ 7ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡…