ለውጡን ተከትሎ የተገኙ ውጤቶች የቤተሰብ ብልጽግናን በማረጋገጥ ሂደት ከፍተኛ ሚና አላቸው – አቶ አወሉ አብዲ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ዕውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የተገኙት ውጤቶች የቤተሰብ ብልጽግናን በማረጋገጥ ሂደት ከፍተኛ ሚና አላቸው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ ተናገሩ።
‘ትናንት፣ ዛሬና ነገን…