Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ በ150 ሚሊየን ዶላር ያስገነባቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ150 ሚሊየን ዶላር ያስገነባቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ፡፡ አየር መንገዱ ያስመረቃቸው ፕሮጀክቶች የአውሮፕላን ክፍሎች መጠገኛ፣ የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል እና ከሰው ንከኪ ነፃ የሆነ መጋዘን ነው። በምረቃ ሥነ…

ኢኮኖሚያዊ ሪፎርሙን ዘላቂ እና አካታች ለማድረግ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ሊያድግ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢኮኖሚያዊ ሪፎርሙን ዘላቂ እና አካታች ለማድረግ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ሊያድግ ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ ‎ ‎ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የመንግሥትና የግሉን ዘርፍ ትብብር ለማጠናከር፣ የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ ግንዛቤን ለማሳደግና…

በአለልኝ አዘነ ግድያ ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀድሞው የባህር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች አለልኝ አዘነ ግድያ ጥፋተኛ የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በ16 እና 15 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ተከሳሽ የአለልኝ አዘነ…

በፍትሕና ዳኝነት ዘርፍ በተሰሩ የሪፎርም ሥራዎች የተመዘገቡ ውጤቶችን ማጠናከር ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትሕ እና ዳኝነት ዘርፍ በተሰሩ የሪፎርም ሥራዎች የተመዘገቡ ውጤቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሕንጻ እና የዲጂታላይዜሽን ምረቃ ሥነ ሥርዓት በባሕርዳር…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል አሉ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረሀማን። አፈ ጉባኤዋ ጨፌው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትን እንደሚያደምጥ እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ…

ልዩነትን በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩነትን ከግጭት በራቀ መልኩ በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል አሉ የሀይማኖት አባቶች። በኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት አስተባባሪነት የሀይማኖት አባቶች በትግራይ መቐለ ያደረጉትን የሰላም ጥሪ በማስመልከት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።…

የታክስ አስተዳደርን ለማዘመን የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት የታክስ አስተዳደርን ዘመናዊ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ አሉ። ሚኒስትሯ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ባደረጉት ገለጻ፤ በበጀት ዓመቱ…

ህዳሴ ግድቡ ሲጠናቀቅ በዓመት አንድ ቢሊየን ዶላር የሚገመት ገቢ ያስገኛል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ከ66 ሚሊየን በላይ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ብርሃን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒካል ኮሚቴ አባል በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…

በዓለም አቀፍ ገበያ የቡናና የወርቅ ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ዕድሉን መጠቀም ይገባል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፉ ገበያ የወርቅና ቡና ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ምርቶቹን ለዓለም ገበያ በማቅረብ ዕድሉን መጠቀም ይገባል አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ገለጻ ያደረጉት ሚኒስትሯ፤ በፈረንጆቹ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሲዳማ ክልል 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የቀረቡ ሹመቶችን በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ተጠናቅቋል። በዚህም መሠረት አቶ ቢኒያም ሰለሞን የክልሉ ጠቅላይ…