Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ለግሉ ዘርፍ በሰጠው ማበረታቻ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አህመድ መንግሥት ለግሉ ዘርፍ በሰጠው ማበረታቻ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ተችሏል አሉ። የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም አጎልብቷል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢንዱስትሪዎች ይገጥሟቸው የነበሩ ችግሮችን በመፍታት የማምረት አቅማቸው እንዲጎለብት አድርጓል አሉ። የኢትዮጵያን ምርቶች ማስተዋወቅ እና ተጨማሪ የገበያ ዕድሎችን የማስፋት ዓላማ…

ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን የልማት ስራዎች በትጋት ይከናወናሉ – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን መደበኛ የልማት ስራዎችን በትጋት እና በፅናት በማከናወን ለላቀ ውጤት ርብርብ ይደረጋል አሉ። የክልሉ መንግሥት፣ የማዕከል እንዲሁም የ12ቱ ዞኖች እና የሶስቱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ አዲሱን የሕብረታችን ሊቀመንበር፤ የቡሩንዲ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር በአኅጉራዊ የቅድሚያ ጉዳዮች እና የወል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኮትዲቯር ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮትዲቯር ምክትል ፕሬዚዳንት ቲሞኮ ሜይሌት ኮኔ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ‎ዛሬ የኮትዲቯር ምክትል ፕሬዚዳንት ቲሞኮ ሜይሌት ኮኔ አግኝቼ…

ሉዓላዊነት ማለት የትርክት ባለቤትነትን ማረጋገጥ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሉዓላዊነት ማለት የትርክት ባለቤትነትን ማረጋገጥ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ 2063…

በክልሉ ወረርሽኝና ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ጫና በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወረርሽኝ እና ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ጫና በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የቢሮው የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት የግማሽ ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ በሀላባ…

80 በመቶ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ግብዓትን በሀገር ውስጥ ማሟላት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 80 በመቶ የሚሆነውን የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ግብዓት በሀገር ውስጥ አቅራቢዎች ማሟላት ተችሏል አለ። የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች…

ብልጽግና ፓርቲ ታሪክን ወደ ሀብት፥ ቅርስን ወደ እሴት የቀየረ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ብልጽግና ፓርቲ ታሪክን ወደ ሀብት፥ ቅርስን ወደ እሴት የቀየረ ነው አሉ። ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደርበት የምርጫ ምልክት ‘የስንዴ ነዶ’ መሆኑን…