Fana: At a Speed of Life!

የስማርት ከተሞች መመስረት የአገልግሎት አሰጣጥን አሳድጓል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስማርት ከተሞች መመስረት የአገልግሎት አሰጣጥን አሳድጓል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ መሰረተ ልማት ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ ወቅት ሚኒስትሯ እንደገለፁት፤ ለመሰረተ…

በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተገነባው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ሬዲዮ ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተገነባው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ሬዲዮ ነገ ይመረቃል አሉ። አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የማህበረሰብ ሬዲዮው የተገነባው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ…

ኢትዮጵያ የምትበለፅገው የሰው ሀይላችንና የተፈጥሮ ሀብታችንን አቀናጅተን በማልማት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምትበለፅገው የራሳችንን የሰው ሀይልና የተፈጥሮ ሀብት አቀናጅቶ በማልማት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ‘ብሩህ አዕምሮዎች፣ በክህሎት የበቁ ዜጎች’ በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀውን የቴክኒክና ሙያ ቴክኖሎጂ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ክፍል በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ክፍል በይፋ ተከፍቷል፡፡ በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የኢትዮጵያ ምላሽ፣ ግብርና፣ የውኃ ኃይል እና ኢነርጂ፣ ኤሮኖቲክስ እና አቪየሽን ላይ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኬኛ ቤቨሬጅስ ኩባንያን መርቀው ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዛሬው ዕለት የኬኛ ቤቨሬጅስ ኩባንያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ዛሬ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡ በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡ ለአሸናፊዎች አጠቃላይ ከ3…

መምህራን የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች በሒደት ለመፍታት በትኩረት እንሰራለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መምህራን የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች በሒደት ደረጃ በደረጃ ለመፍታት በትኩረት እንሰራለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ መምህራን ጋር ባካሄዱት ውይይት ላይ እንዳሉት÷ በእውነትና እውቀት…

የትምህርት ጥራት በመንግስት ፖሊሲ ብቻ አይመለስም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትምህርት ጥራት በመንግስት ፖሊሲ ብቻ የሚመለስ ባለመሆኑ ሁሉም የበኩሉን መወጣት ይጠበቅበታል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከመላው ሀገሪቱ ከተውጣጡ የመምህራን ተወካዮች ጋር ባደረጉት ውይይት፥…

የኢትዮጵያን የስደተኞች አካታች ፖሊሲ ዓለም አቀፍ አጋር አካላት ሊደግፉት ይገባል – ፊሊፖ ግራንዲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት ነው ያሉትን የኢትዮጵያን አካታች የስደተኞች ማዕቀፍ ዓለም አቀፍ አጋር አካላት ሊደግፉት ይገባል አሉ። ኢትዮጵያ እያሳየች ላለችው የስደተኞች አያያዝ…

ተወዳዳሪ ዜጋ እንድትሆኑ ሳትሰርቁ ጠንክራችሁ ፈተናችሁን በራሳችሁ ሥሩ – ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) በከምባታ ዞን ሺንሺቾ አጠቃላይ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው የ6ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። በመርሐ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክል ርዕሰ…