Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከአመራሩና ከሠራተኛው የሰበሰበውን 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ የአረጋውያን እና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል አበረከተ። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በዛሬው ዕለት…

የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈታናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ…

ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 10:00 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ በተካሄደው ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ሙጂብ ቃሲም እና ሔኖክ ይበልጣል…

ለሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ዳያስፖራው የጎላ ሚና አለው – አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት እንዲፋጠን ዳያስፖራው የጎላ ሚና አለው ሲሉ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) ገለጹ። በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሁሉም አካባቢዎች…

የአዊ ሕዝብ ለሰላም ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ከአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር በእንጅባራ ከተማ እየተወያዩ ነው። ውይይቱ በሰላም፣ በልማት እና በመልካም አሥተዳደር ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሲሆን፤ በመድረኩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ያሰባሰባቸውን አጀንዳዎች ለኮሚሽኑ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ለሀገራዊ ምክክሩ ግብአት የሚሆኑ አጀንዳዎችን አሰባስቦ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክቧል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) አጀንዳዎቹን ከፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስካለ ለማ ተረክበዋል።…

ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሀብት ለማሰባሰብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ ሀብት ለማሰበሰብ ያለመ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

የማር ምርትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት አምጥቷል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማር ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ። በጅማ ከተማ የማር ምርትን የሚያስተዋውቅ ንግድና ኤግዚቢሽን እየተካሄ ይገኛል። ግርማ አመንቴ…

በየትኛውም መመዘኛ ቢለካ ግዳጆችን እንደየአመጣጣቸው መመከት የሚችል ሠራዊት ተገንብቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየትኛውም መመዘኛ ቢለካ ተገማችም ሆነ ኢ-ተገማች የሆኑ ግዳጆችን እንደየአመጣጣቸው መመከት የሚችል ሠራዊት ተገንብቷል ሲሉ የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ገለጹ። በወቅታዊ የመከላከያ ሠራዊት ግዳጅ አፈጻጸም ላይ…

መንግስት በሲኖዶስ ጉባኤ መሳተፍ ላልቻሉ ሦስት አባቶች ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዚህ በፊት አንዳንድ ወገኖች በፈጠሩት ችግር የተነሣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ጉባኤ ለመሳተፍ ላልቻሉ ሦስት አባቶች ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ…