የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የአቮከዶ ችግኝ ተዘጋጀ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የአቮከዶ ችግኞች ለተከላ ዝግጁ ተደርጓል አለ። በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ አደጋው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀመረ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በ1 ቢሊየን 249 ሚሊየን ብር ወጪ የመጠጥ ውሃና የጤና መሰረት ልማቶች ግንባታ ተጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ፕሮጀክቶቹን በክልሉ ፋፈን ዞን አውበሬ ወረዳ ነው በዛሬው ዕለት ያስጀመሩት። በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሙያዎች ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንደገለጹት÷ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች የመጨረሻ የሆነውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በቱሪዝም ዘርፍ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓት ማስፋት ይገባል – ሰላማዊት ካሳ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓት ማስፋት ይገባል አሉ። በኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን የተዘጋጀውና ትኩረቱን ቱሪዝምና ቴክኖሎጂ ላይ ያደረገ ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ቀጣይነት ባለው መልኩ ማጠናከር ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን Adimasu Aragawu Jun 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ቀጣይነት ባለው መልኩ በመተግበር ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን። "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሐሳብ የ2017 የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ…
ቢዝነስ ነዳጅ እያለ ዋጋ ይጨምራል በሚል እሳቤ የለም በሚሉ ማደያዎች መንግሥት ተከታትሎ እርምጃ ይወስዳል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Jun 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ነዳጅ እያለ ዋጋ ይጨምራል በሚል እሳቤ የለም በሚሉ ማደያዎች ላይ መንግሥት ተከታትሎ እርምጃ ይወስዳል አሉ። አንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ ይጨምራል በሚል አገልግሎት ያቆሙ መኖራቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለዘላቂ ሰላም ክልሎችን አሳታፊ ያደረገ ሥራ እየተሰራ ነው – የሰላም ሚኒስቴር Adimasu Aragawu Jun 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር ክልሎችን አሳታፊ ያደረገ ሥራ እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሁሉም ክልሎች ከተውጣጡ የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊዎች ጋር ምክክር እያደረገ ይገኛል። የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ካይረዲን ተዘራ (ዶ/ር)…
ፋና ስብስብ ተፈጥሮ የነፈገችው እግሮች ከጉዞው ያልገቱት ወጣት Adimasu Aragawu Jun 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አካል ጉዳተኝነት ወጣት ኢሞታ ቡኤሳን የሕግ ባለሙያ ከመሆን አላገደውም፡፡ በፈተናዎች ያልተበገረው ፅናቱ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምህርት ዘርፍ እንዲመረቅ አስችሎታል፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ተወልዶ ያደገው ወጣት ኢሞታ ቡኤሳ…
ቢዝነስ በጎንደር በ185 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የአርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምሽት ቤት Adimasu Aragawu Jun 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ185 ሚሊየን ብር ወጪ በአርቲስት እንየ ታከለ የተገነባውና የጎንደርን ታሪክ የሚመጥን የባህል ምሽት ቤት ተመርቋል። የባህል ምሽት ቤቱን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ግርማይ…