Fana: At a Speed of Life!

ወጋገን ባንክ በ2014 በጀት ዓመት አጠቃላይ አፈፃፀም 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ ከነበረበት ዝቅተኛ አፈፃፀም በመውጣት በ2014 በጀት ዓመት አጠቃላይ አፈፃፀም 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ይህንን ውጤት ማስመዝገብ የቻለው የባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት፣ ባለአክሲዮኖች፣…

በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው የህዝብን ሃብት የሚመዘብሩ አመራሮች እና ሰራተኞችን አንታገስም-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው የህዝብን ሃብት የሚመዘብሩ አመራሮችና ሰራተኞችን አንታገስም ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። አቶ ደስታ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም…

ባለስልጣኑ ከ888 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን መጸዳጃ ቤቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ11ዱም ክፍለ ከተሞች ከ 888 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን 62 መጸዳጃ ቤቶች ዛሬ ለጤና ቢሮ፣ ለትምህርት ቢሮ እና ለወረዳዎች አስረክቧል፡፡ ባለስልጣኑ በ11ዱም ክፍለ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የስንዴ ልማት ፕሮግራም በምግብ ራስን ለመቻል ግልፅ ራዕይ አስቀምጦ ከተሰራ እንደሚሳካ የሚያሳይ ምሳሌ ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረችው የምትገኘው ብሄራዊ የስንዴ ልማት ፕሮግራም በምግብ ራስን ለመቻል ግልፅ ራዕይ አስቀምጦ ለስኬቱ የሚያስፈልገውን ፖሊሲ መተግበር እና ሀብት ማዋል ከተቻለ ማሳካት እንደሚቻል የሚያሳይ ምሳሌ መሆኑን የኢፌዴሪ የፕላንና ልማት…

አልሸባብ ላይ የተወሰደው እርምጃ ሥኬታማ እንደነበር የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው አልሸባብ ላይ የተወሰደው እርምጃ ስኬታማ ነበር ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ተናገሩ ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በ6ኛው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 2ኛ ዓመት 3ኛ ዙር መደበኛ ስብሰባ ላይ…

ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፉ ኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዙሪያ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዝግጅት ዙሪያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም እስካሁን በኮሚሽኑና…

“ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የምክክር ሁኔታዎችን ማመቻቸት እንጂ የማደራደር ሥልጣን የለውም”-የኮሚሽኑ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ኃላፊነት በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የምክክር መድረክ ማመቻቸት እንጂ የማደራደር ሥልጣን የለውም" ሲሉ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን ዓርዓያ ተናገሩ። ኮሚሽኑ ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ገቢራዊ…

የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የአፍሪካ ስመጥር ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ሽልማትን አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ የ2022 የአፍሪካ ስመጥር ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡ ሽልማቱ የተበረከተላቸው ዘ ቢዝነስ ኤግዚኪዩቲቭ የተሰኘ በጋና የሚገኝ የፓን ዌስት አፍሪካ ሚዲያ…

ከጋራ ገቢዎች ከ34 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ለክልሎች መተላለፉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራልና የክልል መንግሥታት የጋራ ገቢዎች ተብለው ከተወሰኑት የታክስ አይነቶች ከ34 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ለክልሎች መተላለፉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት በተቀመጠው የገቢ ማከፋፈያ ቀመር መሠረት 34 ቢሊየን…

“ኢትዮጵያ ታመስግን” የምስጋና መርሐ ግብር በታላቁ አንዋር መስጅድ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስልምና እምነት ተከታዮች "ኢትዮጵያ ታመስግን" የምስጋና መርሐ ግብር ዛሬ በታላቁ አንዋር መስጅድ አካሂደዋል፡፡ መርሐ ግብሩ የተካሄደው የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የጁመዓ ሰላትን ተከትሎ የምስጋና መርሐ ግብሩ እንዲደረግ…