Fana: At a Speed of Life!

እስራኤል የኢትዮጵያ መንግሥት ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሄደበት መንገድ የሚደገፍ መሆኑን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት የውጭ ፖሊሲ አማካሪ ከሆኑት አምባሳደር ዚቪ ቪፒኒ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በሁለትዮሽ ግኑኝነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ረታ፥ በኢትዮጵያ…

የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት የብሔረሰቡን መጠሪያ ሥያሜ ቤኒሻንጉል እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት የብሔረሰቡ መጠሪያ ሥያሜ ቤኒሻንጉል እንዲሆን ወሰነ፡፡ የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት 8ኛ መደበኛ ጉበዔውን በኩርሙክ ወረዳ እያካሄደ ይገኛል፡፡ ጉባዔው በኩርሙክ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ እስማኢል አብዱራሀማን የእንኳን…

ሃሰተኛ መታወቂያ ለጠላት አሳልፈው ለመስጠት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማና ዙሪያ ወረዳ 314 ሀሰተኛ የቀበሌ መታወቂያ ለጠላት አሳልፈው ለመስጠት በድብቅ ሲያጓጉዙ የተገኙ የተባሉ  ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጎንደር ከተማ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት…

ቡበከር ናስር ለሙከራ ጊዜ ወደ ደቡብ አፍሪካ ማቅናቱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች እና የምንጊዜውም ኮከብ ግብ አግቢ አቡበከር ናስር ለሙከራ ጊዜ ወደ ደቡብ አፍሪካ አቅንቷል። አቡበከር ናስር ወደደቡብ አፍሪካ ያቀናው፥ የአገሪቱ ክለብ ማሜሎዲ ሰንዳውስ በጥር የዝውውር መስኮት…

ሀገር አቀፍ የአርብቶ አደሮች ቀን በአዳማ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የኢትዮጵያ የአርብቶ አደሮች ቀን በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ “የአርብቶ አደሩ ልማት ለሀገራዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ባለው 18ኛው የአርብቶ አደሮች ቀን ፥ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ ከሁሉም የአገሪቱ…

በሰሜን ሸዋ ዞን በአጣዬ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን በአጣዬ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ። ሌሊት ከወልድያ ወደ አዲስ አበባ 22 ሰዎችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ሚኒባስ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ አጣዬ ከተማ ሲደርስ በቦታው ቆሞ ከነበረ አይሱዙ የጭነት…

በደቡብ ኦሞ ዞን በግጦሽ መሬት ምክንያት ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቅ ተፈታ

አዲስ አበባ፣ጥር 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን በኛንጋቶም፣ ካራ፣ ሐመርና በኮይጉ ህዝቦች መካከል በግጦሽና በእርሻ መሬት ምክንያት ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቀ ሰላም መቋጨቱን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። በደቡብ ኦሞ ዞን በሚገኙ ህዝቦች መካከል ለዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አሸባሪውን የሸኔ ቡድን ለተቀላቀሉ ወጣቶች የእጅ ስጡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ጥር 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሳያውቁ አሸባሪውን የሸኔ ቡድን ለተቀላቀሉ የኦሮሞ ወጣቶች እጅ እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ፡፡   የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ፥ አሸባሪ ቡድኑ ሊያሳካ የሚፈልገው የፖለቲካ ዓላማ ኖሮት የማያውቅ እና…

ጠበቆች ሙያዊ ሚናቸውን በሚገባ እንዲወጡ የጠበቆች ማህበር መቋቋሙ እጅግ ጠቃሚ ነው – ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠበቆች ሙያዊ ሚናቸውን በሚገባ እንዲወጡ የጠበቆች ማህበር መቋቋሙ እጅግ ጠቃሚ ነው ሲሉ የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር በታሪኩ የመጀመሪያውን የማህበሩን ጠቅላላ ጉባኤ…

ከፍተኛ የታክስ ገንዘብ እንዲቀር በማድረግ 3 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበሉ የነበሩ የገቢዎች ሚኒስቴር ሰራተኞች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ጥር 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በገቢዎች ሚኒስቴር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶቸ ሊፈፀሙ የነበሩ የሙስና ወንጀሎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ተናገሩ፡፡ ባለፉት ወራት ሐሰተኛ ደረሰኝ ብቻ እየሸጡ የአገር ሐብት ወደ ኪሳቸው ሲያስገቡ የነበሩ 63…