Fana: At a Speed of Life!

የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ውጤታማነት ለማስቀጠል የዓለም ባንክ ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች የምትገኘው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በተሟላ ሁኔታ ውጤታማ እንዲሆን የዓለም ባንክ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ…

በመዲናዋ የተገነባው አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ህንጻ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተገነባውን አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ህንጻ በዛሬው ዕለት መርቀው ስራ አስጀምረዋል፡፡ ባለ 15 ወለል ህንጻ የሆነው አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ 592 ህፃናትን እና 887 አዋቂዎችን የመያዝ አቅም…

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከኩዌት ፈንድ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) አመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ከኩዌት ፈንድ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዋሊድ አል ባሃር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል ያለውን…

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ማቋቋሚያ ደንብ ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ማቋቋሚያ ደንብ ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባካሄደው 49ኛ መደበኛ ስብሰባው የኮሚሽኑን ማቋቋሚያ ደንብ ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ተወያይቷል፡፡ ኮሚሽኑ ኢትዮጵያ…

የአፍሪካ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ ለሚያስተናግዱት የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ለማለፍ የአፍሪካ ሀገራት ማጣሪያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ በማጣሪያው ምድቦቻቸውን እየመሩ የሚገኙት አራቱ የሰሜን አፍሪካ ሀገራት ግብጽ፣…

ክልሉ 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል የቅባት እህል ለውጪ ገበያ ለማቅረብ አቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል የቅባት እህል ለውጪ ገበያ ለማቅረብ ታቅዷል። የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በጥራጥሬና የቅባት እህል ዘርፍ የውጭ ንግድን ለማሳደግ ዓላማ ያደረግ የምክክር መድረክ…

በልደታቸው ማግስት የኖቤል የሰላም ተሸላሚ የሆኑት ማሪያ ኮሪና ማሻዶ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ሳምንት 58ኛ ዓመት ልደታቸውን ያከበሩት ቬንዙዌላዊቷ ፖለቲከኛ ማሪያ ኮሪና ማሻዶ የዘንድሮውን የኖቤል የሰላም ሽልማትን ማሸነፋቸው በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡ የኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ምሩቅ የሆኑት ማሪያ ኮሪና የተወለዱት በቬንዙዌላ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ ተወካይ ካጃ ካላስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በኅብረቱ መካከል ያለውን ግንኙነት ስለማጠናከር እንዲሁም በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የዕድገት እክል ያለባቸውን ሰዎች ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ የሚገኘው ኒያ ፋውንዴሽን…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኒያ ፋውንዴሽን የጆይ ኦቲዝም ማዕከል ኦቲዝምና ተያያዥ የዕድገት እክል ያለባቸውን ሰዎች ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ማዕከሉ በደብረ ብርሃን ከተማ የኦቲዝምን ምንነት በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን ለማፋጠን የባቡር መሰረተ ልማት ግንባታን እያስፋፋች ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን ለማፋጠንና የገቢና ወጪ ምርትን ለማጓጓዝ የባቡር መሰረተ ልማት ግንባታን እያስፋፋች ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)። ኤ ኤም ጂ ኢንዱስትሪ ፓርክን ከዋናው ኢትዮ ጅቡቲ ባቡር መስመር…