Fana: At a Speed of Life!

የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 90 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሂደት 90 በመቶ መድረሱን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሥራ አስፈጻሚ አመለወርቅ ሕዝቅኤል ለፋና ዲጂታል እንደገለፁት÷ የያቤሎ አውሮፕላን…

ባለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ እና በፈረንሳይ ያለው ግንኙነት ብዝሃ ዘርፍ ወዳለው ጠንካራ ግንኙነት ተሸጋግሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ እና በፈረንሳይ ያለው ግንኙነት ብዝሃ ዘርፍ ወዳለው ጠንካራ ግንኙነት ተሸጋግሯል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መረጃ እንዳስታወቀው፤…

ኢኖቬሽንን በመጠቀም የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታን ማፋጠን ይጠበቅብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንተርፕሪነርሺፕ እና የኢኖቬሽን አቅሞቻችንን ተጠቅመን የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታን ማፋጠን ይጠበቅብናል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የመከላከያ ኢንተርፕሪነርሺፕ እና የኢኖቬሽን ማዕከል…

ኮሚቴው ሪፖርቱን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫ ቦርድ አመራሮች መልማይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ሪፓርቱን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማቅረቡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው ለቦርዱ አመራርነት በቀረቡት ተወዳዳሪዎች ላይ የልየታ ሥራ በማከናወን…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በቨርቹዋል ባካሄደው 45ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው…

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የዓሣ ሀብት አሥተዳደር መመሪያ በቅርቡ ወደ ሥራ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የዓሣ ሀብትን ለመጠበቅ የሚያስችል የአሥተዳደር መመሪያ በቅርቡ ጸድቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መመሪያው በግድቡ ያለውን የዓሣ ምርት አሰባሰብ ሥርዓት በማስያዝ ለቀጣዩ…

ከ3 ሺህ ለሚልቁ ተሽከርካሪዎች ከ850 ሚሊየን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለ3 ሺህ 351 ተሽከርካሪዎች ከ850 ሚሊየን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ መደረጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑት ተሽከርካሪዎችም፤ 1 ሺህ 153 አገር አቋራጭ…

የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክር የልምድ ልውውጥ አድርገናል- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክሩ የልምድ ልውውጥ መድረኮች መካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብን መከላከል እና የገጠር ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በብራዚል ዋና ከተማ ብራዚሊያ ዛሬ የተጀመረው ጉባዔው፥ ‎በብራዚልና…

አይዲ ፎር አፍሪካ ቁርጠኛ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አይዲ ፎር አፍሪካ ጠንካራና ኃላፊነት የሚሰማቸው የማንነት ዐውዶችን በመገንባት የአፍሪካ ሀገራትን ለመደገፍ ቁርጠኛ የሆነ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የአይዲ ፎር አፍሪካ - 2025…