Fana: At a Speed of Life!

መደመር ተብሎ የተጀመረው የሀገራዊ ዕሳቤ ጉዞ የመደመር መንግሥት ላይ ደርሷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መደመር ተብሎ የተጀመረው የሀገራዊ ዕሳቤ ጉዞ ዛሬ የመደመር መንግሥት ላይ ደርሷል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት…

በትጋትና በትኩረት ከተሰራ የማይቻል ነገር የለም – 589 ያመጣው ተማሪ ጎሳ ነጌሶ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ጎሳ ነጌሶ በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 589 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ተማሪ ጎሳ ነጌሶ ሒሳብ 100፣ ፊዚክስ 100፣ እንግሊዘኛ 97፣ ኬሚስትሪ 98፣…

የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሁለት ወራት በላይ በብርቱ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። በውድድሩ ለፍጻሜ የበቁት ጴጥሮስ ማስረሻ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ እዮቤል ፀጋዬ…

በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው ተማሪ … ሃይማኖት ዮሃንስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የብስራተ ገብርኤል 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዋ ሃይማኖት ዮሃንስ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 579 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ…

በአፋር ክልል አርብቶ አደሮችን በግብርና ሥራ የማሳተፍ ሒደት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል አርብቶ አደሮች በግብርና ሥራ በስፋት እንዲሰማሩ የተጀመረው ጥረት ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ነው አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ መሐመድ አሊ ቢኢዶ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከለውጡ በፊት በአፋር ክልል…

የኢትዮጵያና ኩባን ዘርፈ ብዙ ትብብር ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ኩባ ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) በኩባ ሕዝቦች ወዳጅነት ኢንስቲትዩት ፕሬዚዳንትና የሀገሪቱ…

20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ በቶኪዮ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በነገው ዕለት በጃፓን ቶኪዮ ከተማ በይፋ ይጀመራል፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ከ800 ሜትር ጀምሮ እስከ ማራቶን ባሉ ርቀቶች እንዲሁም በእርምጃ ውድድር በሁለቱም ጾታ ትሳተፋለች፡፡ በውድድሩ የሚሳተፉ…

የሕዳሴ ግድብ መመረቅ የጋራ ስኬትን ከማሳየቱ ባለፈ የኢትዮጵያን የማንሠራራት ጊዜ ያረጋገጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱ የኢትዮጵያውያንን የጋራ ስኬት ከማሳየቱ ባለፈ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጊዜ ያረጋገጠ ነው አሉ ምሁራን። በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ሙሉነህ ለማ…

ኪን ኢትዮጵያ በራሺያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪን ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት የባህል እና የጥበብ መድረክ በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የሙዚቃ ትዕይንት እና የባህል አልባሳት ትዕይንት…

የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሂዷል። ‎"በህብረት ችለናል " በሚል መርህ በተካሄደው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።…