መደመር ተብሎ የተጀመረው የሀገራዊ ዕሳቤ ጉዞ የመደመር መንግሥት ላይ ደርሷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መደመር ተብሎ የተጀመረው የሀገራዊ ዕሳቤ ጉዞ ዛሬ የመደመር መንግሥት ላይ ደርሷል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት…