Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ አሳታፊና አካታች የሀሳብ ውክልና እንዲኖር እየሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አሳታፊና አካታች የሀሳብ ውክልና እንዲኖር እየሰራ መሆኑን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም ገለጹ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የኢትዮጵያ…

የአማራ ክልል የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል አጀንዳ የማሠባሠብ ሥራውን እያከናወነ ነው። የወረዳ ማኅበረሰብ ተወካዮች የአጀንዳ ማሠባሠብና ለአጠቃላይ የምክክር ጉባዔው ወኪሎችን የመምረጥ ሥራ ሚያዝያ 1 ቀን 2017 ዓ.ም መጠናቀቁ ይታወሳል።…

ኦብነግ የድርጅቱን አንድነት አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር አከናውነዋል ያላቸውን ሊቀመንበር ከኃላፊነት አነሣ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) የግንባሩን አንድነት አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ያከናወኑትን ሊቀመንበር አብዲራህማን ማሃዲ ከኃላፊነት አነሣ። የኦብነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ግለሰቡ ከድርጅቱ…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በቀጣናው ዘላቂ ሰላም እና ጸጥታን ማስፈን በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ በተለይም የአፍሪካ ኅብረት…

ሀገር በቀል የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለግብርናው ዘርፍ ትልቅ ዕድል ፈጥሯል- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከጌትስ ፋውንዴሽን የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት÷ሀገር በቀል የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለግብርናው ዘርፍ ትልቅ ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል፡፡ የግብርና ዘርፍን ለማሳደግ…

ቴሌ ብር በቀን 7 ቢሊየን ብር እያንቀሳቀሰ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴሌ ብር ለኢትዮጵያ ዲጅታል ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ እንዳሉት÷ቴሌ ብር በደንበኞች ቁጥር ብዛትም ሆነ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ከፍተኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ ላለፉት ሁለት ዓመታት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባስተላለፉት…

የነቀምቴ -አንገር ጉቲን-አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነቀምቴ - አንገር ጉቲን-አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኘው ፕሮጀክቱ 86 ነጥብ 1 ኪሎ…

መዲናዋን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ፈጠራን የማበረታታትና አምራቾችን የመደገፍ ሥራ እየተሰራ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ፈጠራን የማበረታታትና አምራቾችን የመደገፍ ሥራ እየተከናወነ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከተማ አቀፍ…

የግብርና ዘርፉን ማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ያግዛል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን ማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገር አቀፍ የግብርና ባለሙያዎች የክህሎት ልማት ሥልጠና መርሐ ግብር ዛሬ በኮምቦልቻ ከተማ ተጀምሯል፡፡…