በሀረሪ ለረጅም ጊዜ ያልተፈቱ ጥያቄዎችን ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ተግባራት ማከናወን ያስፈልጋል -አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በክልሉ በሚገኙ የመንግሥት ተቋማት የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀመረ።
በመድረኩም የተለያዩ የሴክተር መስሪያ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማትን በመቶ ቀናት የተከናወኑ…