Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ለረጅም ጊዜ ያልተፈቱ ጥያቄዎችን ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ተግባራት ማከናወን ያስፈልጋል -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በክልሉ በሚገኙ የመንግሥት ተቋማት የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀመረ። በመድረኩም የተለያዩ የሴክተር መስሪያ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማትን በመቶ ቀናት የተከናወኑ…

ዳያስፖራዎች በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች መዋዕለንዋያቸውን እንዲያፈስሱ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራዎች በአግሮ ፕሮሰሲንግ ፣ በሆቴል እና ቱሪዝም ዘርፍ መዋዕለንዋያቸውን እንዲያፈስሱ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳኅሉ ጥሪ አቅርበዋል። ከተማ አስተዳደሩ ለዳያስፖራ አባላት…

ቻይና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በፀጥታ፣ ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ያሉባቸውን ተግዳሮቶች እንዲፈቱ ለማገዝ ዝግጁ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በፀጥታ፣ ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ያሉባቸውን ተግዳሮቶች እንዲፈቱ እገዛዋን ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች። የቻይና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮች በየዓመቱ የአፍሪካ ሀገራትን ይጎበኛሉ። በያዝነው ወርም…

የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ለዳያስፖራዎችና አልሚ ባለሃብቶች 500 ሄክታር መሬት ማዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን አፍስሰው ለሚያለሙ ዳያስፖራዎችና አልሚ ባለሃብቶች 500 ሄክታር መሬት መዘጋጀቱን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ…

የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ጋር በመሆን ለቅዱስ ላሊበላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው…

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ጋር በመተባበር ለቅዱስ ላሊበላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ2 ሚሊየን 800 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ…

የጭነት ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትርፋማነት መቀጠሉን ዋና ስራ አስፈፃሚው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት የጭነት ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትርፋማነት መቀጠሉን የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ገለጹ። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ፥ በዱባይ በተዘጋጀው የበይነ-መረብ…

የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ከፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አዲሱን የሀገር መከላከያ ዋና መስሪያ ቤትን በመጎብኘት ከፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ የሶማሌ ክልል…

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከ44 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በበጋ ወራት ከ44 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተገለፀ፡፡ “የአየር ንብረት ለውጥ እና ህልውናችን በተባበረ ክንድ” በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ከተማ መገሌ ቀበሌ ክልላዊ…

ሰሜን ኮሪያ በሳምንት ውስጥ ሁለተኛውን የባላስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በሣምንት ውስጥ ሁለተኛውን የባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተገልጿል፡፡ ሰሜን ኮሪያ ከስድስት ቀናት በፊት የሃይፐርሶኒክ ባላስቲክ ሚሳኤል በተሳካ ሁኔታ ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሁለተኛውን በዛሬው እለት ማስወንጨፏ…

ሊከፋፍሉንና ሊያዳክሙን የሚችሉ ሀሳቦችን ወደ ጎን ማቆየት ይገባናል – ዶክተር ይልቃል ከፍያለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ህዝብ ሊከፋፈሉትና ሊያዳክሙት የሚችሉ ሃሳቦችን ወደ ጎን በማቆየት ራሱን ከሌላ ወረራ ሊጠብቅ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፍያለ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ አሸባሪው ህወሃት በአማራ ክልል ላይ ያደረሰውን…