የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ፍትሕን ለማስፈን በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ዘላቂ ፍትሕን ለማስፈን በትኩረት መስራት ይገባል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ አዲስ ለተመረቁ የሚሊሻ አባላት በዛሬው ዕለት የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡
በዚህ…