Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ነገ ይጀመራል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ። የምርጫ አሥፈጻሚ ቦርዱ ሰብሳቢ አብዱላዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ ÷ ለሀገር አቀፍ መጅሊስ ምርጫ…

በአማራ ክልል 15 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ15 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን ተጠቃሚ ሆነዋል። የክልሉ ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ በዚህ ወቅትም በክልሉ ከ3 ነጥብ 6…

በክልሉ ከ120 ሺህ በላይ ተማሪዎች በምገባ መርሐ ግብር ይካተታሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2018 የትምህርት ዘመን ከ120 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በምገባ መርሐ ግብር ለማካተት ዝግጅት ተደርጓል አለ ። ‎ ‎የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ደስታ ገነሜ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ በክልሉ…

ተጨባጭ ለውጦች የተመዘገቡበት የአየር ንብረት ለውጥን የመከላከል ስራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የሰራቻቸው ስራዎች ተጨባጭ ለውጦች የተመዘገቡባቸው ናቸው አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ስዩም መኮንን የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚሰራው ስራ ኢትዮጵያ…

የ400 ሜጋ ዋት ሶላር ፓርክና 700 ኪሎዋት ሰዓት ሶላር ሚኒ ግሪድ የማስጀመር ስምምነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ ሶላር አሊያንስ ጋር የ400 ሜጋ ዋት ሶላር ፓርክ እና 700 ኪሎዋት ሰዓት ሶላር ሚኒ ግሪድ ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታው ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት…

የአፍሪካ ከተሞች የአየር ንብረት ለውጥ ፈተናን ወደ ዕድል …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ወቅት ለዓለም ፈተና እየሆነ የመጣውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተናን ወደ ዕድል በመቀየር ነዋሪዎቻቸውን ተጠቃሚ ማድረግ ጀምረዋል። በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከጳጉሜን 3 እስከ 5 ቀን 2017 ዓ.ም የሚካሄደው ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር…

የበካይ ጋዝ ቁጥጥር መመሪያ በቀጣይ 2 ወራት ውስጥ ተግባራዊ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሽከርካሪዎች የሚወጣ በካይ ጋዝን ለመቆጣጠር የወጣው መመሪያ በቀጣይ ሁለት ወራት ውስጥ ተግባራዊ መደረግ ይጀምራል አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የትራንስፖርት አገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ አማካሪ አቶ አሰፋ አዲስ ለፋና…

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ለ190 ሺህ 347 መዛግብት ዕልባት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 190 ሺህ 347 መዛግብት ዕልባት አግኝተዋል። ፍርድ ቤቱ የዳኝነት ነጻነት፣ ገለልተኝነት፣ ግልጽነት እና የተጠያቂነት ሥርዓትን ከማጠናከር አንጻር አበረታች ውጤት ማስመዝገቡ…

የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላትን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬ ፣ ሶለል፣ ቡሄና እንግጫ ነቀላ በዓላትን ባሕላዊ እሴቶቻቸውን በጠበቀ መልኩ በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ ከመጪው ነሐሴ 13 ቀን እስከ መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም…

በኦሮሚያ ክልል ‘የብርሃን ገበያ’ ማዕከል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል 10 ሺህ ወጣቶችን የስራ ዕድል ተጠቃሚ የሚያደርግ 'የብርሃን ገበያ' ማዕከል ይፋ ሆኗል። የመጀመሪያው ዙር የወጣቶች የ"ብርሃን ገበያ" ማዕከል መክፈቻ መርሐ ግብር ዛሬ በአምቦ ከተማ የተካሄደ ሲሆን÷ በከተማዋ ተደራጅተው 23 ሱቅ…