በ120 ሚሊየን ብር እየተገነባ ያለውን ቡርኪቱ ፊና ፕሮጀክት በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ መስኖና አርብቶ አደር ቢሮ ኃላፊ ግርማ ረጋሳ (ኢ/ር) በ120 ሚሊየን ብር እየተገነባ ያለውን ቡርኪቱ ፊና ፕሮጀክት በአጭር ጊዜ ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው አሉ፡፡
ውኃ አጠር በሆኑ አካባቢዎች የፊና ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን…