Fana: At a Speed of Life!

የተፈጥሮ ሀብት ልማትን መተግበር የብልጽግና ማረጋገጫ አንዱ መንገድ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአካባቢን ጸጋ ለይቶ፣ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃን በንቃት መተግበር የሀገር ብልጽግና ማረጋገጫ አንዱ መንገድ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

ሀገር አቀፉ የቁርዓን ሒፍዝ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ቁርዓን - የእውቀትና የሰላም ምንጭ’ በሚል መሪ ሐሳብ በሁለቱም ጾታዎች ሲካሄድ የቆየው ሀገር አቀፉ የቁርዓን ሒፍዝ ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ በዚሁ መሠረት በወንዶች ከኦሮሚያ ክልል ቃሪዕ ሳላሀዲን አብዱረህማን እንዲሁም በሴቶች ከአማራ ክልል ቃሪዕ…

በለንደን ደርቢ አርሰናል ቼልሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 29ኛ ሣምንት መርሐ-ግብር አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ቼልሲን አስተናግዶ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የአርሰናልን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ሚኬል ሜሪኖ በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ የሰሜን ለንደኑ…

5ኛው ታላቁ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ያዘጋጀው የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የቁርዓን ሒፍዝ ውድድር እና 5ኛው ታላቁ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ ከኢፍጣር ሥነ-ሥርዓቱ ቀደም ብሎ ‘ቁርዓን - የእውቀትና የሰላም…

በባርሴሎና ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2025 የባርሴሎና ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች የማራቶን ውድድር አትሌት ተስፋዬ ድሪባ በአንደኝት ያጠናቀቀ ሲሆን፤ ርቀቱን ለመጨረስም 2 ሠዓት ከ4 ደቂቃ ከ13 ሰከንድ ፈጅቶበታል፡፡ በዚሁ ውድድር አትሌት…

የሰላም መደፍረስ እንዳይኖር እየተሠራ ባለው ሥራ የሕዝቡ ሚና የላቀ ነው- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሰላም መደፍረስ እንዳይኖር እየተሠሩ በሚገኙ ሥራዎች ሂደት የሕዝቡ ሚና የላቀ መሆኑን ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ አስገነዘቡ፡፡ የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት 2ኛ ዓመት መደበኛ ጉባዔ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ተጨባጭ ውጤት መመዝገቡን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን የሰላም ጥያቄዎች ለመመለስ በተከናወነ ሥራ ተጨባጭ ውጤት መመዝገቡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ በምዕራብ ኦሞ ዞን 'ዘላቂ ሰላም የማረጋገጥ ተግባራዊ ሚና፤ ከግጭትና ሞት…

በቴክኖሎጂ ዘርፍ በቢዝነስ የፈጠራ ሐሳብ ተወዳዳሪዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ወራት በቴክኖሎጂ ዘርፍ ባላቸው የቢዝነስ የፈጠራ ሐሳብ ላወዳደሯቸው ባለሙያዎች ዕውቅና ሰጡ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…

ክልሉ የይርጋጨፌ ቡናን ለቻይና ገበያ ለማቅረብ እየሠራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥራት ያለው የይርጋጨፌ ቡናን ለቻይና ገበያ ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በተገኙበት የክልሉ የቡና ጥራትና ግብይት ቁጥጥር አስተግባሪ ግብረ ኃይል የበጀት ዓመቱ…

አሜሪካ በሁቲ አማጺያን ይዞታዎች የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በየመን የሁቲ አማፂያን ይዞታዎች ላይ የአየር ድብደባ መፈፀሟን ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ የሁቲ አማጺያን በአሜሪካ አውሮፕላኖች ላይ ሚሳይሎችን በመተኮስ በቀይ ባህር በሚንቀሳቀሱ…