በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ጥቃት በደረሰበት ቦታ ላይ ክትትል በማድረግ ወንጀለኞችን ለሕግ ለማቅረብ እየተሠራ ነው -የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት
አዲስ አበባ፣ መጋት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጋር በመሆን ጥቃቱ በደረሰበት ቦታ ላይ ተገቢውን ክትትል በማድረግ ወንጀለኞችን ህግ ፊት ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡
የክልሉ መንግሥት መጋቢት 20 ቀን 2014…