Fana: At a Speed of Life!

ከ510 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ግንባታ ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ510 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ግንባታን ለማከናወን የሚያስችል ስምምመት ተፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማስገንባት የሚያስችከለውን ስምነት…

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እና የጣሊያን ጉምሩክ ኤጀንሲ በትብብር እንደሚሠሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እና የጣሊያን ጉምሩክ ኤጀንሲ በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድ ግንኙነት የሚመጥን የጉምሩክ አገልግሎት ለመስጠት በትብብር እንደሚሠሩ ተገለጸ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ከጣሊያን ጉምሩክ ኤጀንሲ የውጭ…

የኮሪደር ልማቱ ለዜጎች ዘመናዊ የአኗኗር ዘይቤን ይፈጥራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ሥራው የሐረር ከተማን ዕድገት ከማሳለጥ ባለፈ ለዜጎች ዘመናዊ የከተሜነት የአኗኗር ዘይቤን ይፈጥራል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በጁገል ቅርስ ውጫዊ ክፍል እየተከናወነ የሚገኘውን…

ለአገልግሎቱ የአካል ድጋፍ ማምረቻ ግብዓቶችን ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው የአካል ድጋፍ ማምረቻ ግብዓቶችን በድጋፍ አገኘ፡፡ ድጋፉን ያደረገው የጂዊሽ ጆይንት ዲስትሪቢዩሽን ግሪድ ኮሚቴ ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በርክክብ…

የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት የ12ኛ ዙር ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት የ12ኛ ዙር የስልጠና መርሐ-ግብር በዋቸሞ፣ ጅማ፣ ወራቤ እና ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ባለፉት አምስት ዓመታት ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ በጎ…

የብልጽግና ፓርቲ የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ አጋማሽ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በዋና ጽሕፈት  ቤቱ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ለሦስት ቀናት በሚቆየው መድረክ ላይ፤ አጠቃላይ ሀገራዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ ጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ለማሳካትና በፓርቲና በመንግሥት…

የጃፓን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተካሄደው 33ኛው የአፍሪካ፣ እስያና ዓረብ የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ፡፡ ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ላይ…

የምክር ቤቶቹ አባላት ከሕዝቡ ጋር ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ ግብረ መልስ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል እና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ከሕዝቡ ጋር ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት ግብረ መልስ እየሰጡ ነው። የምክር ቤቶቹ አባላት በክልሉ በተለያዩ ዞኖች እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል …

👉 በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ጥይቶችን የማምረት ሙከራዎች ቢኖሩም እስከዛሬ ሦስት ዓመት በፊት ድረስ ሀገራችን ከውጭ በማስገባት ላይ ተመስርታ ቆይታለች፡፡ 👉 አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎ ወደውጭ የመላክ ዐቅም አሳድጋለች፡፡ 👉 ኢትዮጵያ…

በአማራ ክልል ሕገ-ወጥ የማዕድናት ዝውውርን ለመከላከል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ-ወጥ የማዕድናት ዝውውርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በሁለት መንገዶች ሕገ-ወጥ የማዕድናት ዝውውር እንደሚስተዋል የቢሮው ምክትል ኃላፊ አበባ…