Fana: At a Speed of Life!

የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን መዋቅር በማፈራረስና የህግ ማስከበር ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንዲቋጭ የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን መዋቅር በማፈራረስና የህግ ማስከበር ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንዲቋጭ በማድረግ የአንበሳውን ድርሻ መወጣቱን ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። ዕዙ በ3 ደረጃዎች የሜዳልያ ሽልማት የሰጠ ሲሆን ፥…

የድሬዳዋ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ የአመራር ግንባታ መድረክ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ። በአመራሮች የአቅም ግንባታ የውይይት መድረክ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6ኛ ዙር ተመራጭ ሴቶች ኮከስ የምስረታ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6ኛ ዙር ተመራጭ ሴቶች ኮከስ የምስረታ ጉባኤ ተካሄዷል፡፡ ኮከሱ በየአምስት አመቱ አዲስ ምክር ቤት ሲቋቋም አብሮ የሚመሰረት ሲሆን፥ አላማውም የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ፣ መብትና ጥቅም…

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከወለጋ፣ አምቦ ባኮትቤ ወረዳ እና ከሌሎችም የኦሮሚያ ክልል ወረዳዎች በሸኔ የሽብር ቡድን ተፈናቅለው በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ከ6 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች የምግብ፣ የአልባሳትና የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ፡፡…

በአፋር ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ፈተና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በተለያዩ አካባቢዎች አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ዛሬ ፈተና መውሰድ ጀምረዋል፡፡ የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ የመማር ማስተማር ዳይሬክተር አቶ ወልዱ…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከተመድ የፕሮጀክት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተደድር ሙስጠፌ መሀመድ በተባበሩት መንግስታት የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ዋና ዳይሬክተርና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ወርቅነሽ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በክልሉ በተከሰተው የድርቅ ሁኔታ ዙሪያ…

ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ሊሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ጋር…

አቶ መሐመድራፊዕ አባራያ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ መሐመድራፊዕ አባራያ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አቶ መሐመድራፊዕ አባራያ፥ ከአዲስ አበባ…

ሀገር አቀፍ ትኩረት የሚሹ የሃሩራማ በሽታዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ የትውውቅ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረት የሚሹ የሃሩራማ በሽታዎች በህዝቡ ላይ በጣሉት ትልቅ ሸክም እና በማህበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ እድገት ላይ የሚያደርሱትን ተፅዕኖ ለመቀነስ ሀገር አቀፍ ትኩረት የሚሹ የሃሩራማ በሽታዎች ስትራቴጂክ እቅድ ማዘጋጀቱን የጤና ሚኒስቴር…

ሰራዊታችን ውስጣዊ አንድነቱን መጠበቅ አለበት – ጀነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀነራል ባጫ ደበሌ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በግዳጅ አፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት በሰጡበት ወቅት ሰራዊቱ ውስጣዊ አንድነቱን መጠበቅ እዳለበት…