ዕዙ ተሞክሮውን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ በሚያስችል መልኩ የምስረታ በዓሉን ያከብራል – ሌ/ጄ መሰለ መሠረት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ዕዝ የተጋድሎ ተሞክሮውን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ በሚያስችል መልኩ 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እንሚያከብር የዕዙ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል መሰለ መሠረት ገለጹ።
የዕዙን የምስረታ በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…