Fana: At a Speed of Life!

በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል። በዚህም በወንዶች ማራቶን አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ37 ሰኮንድ በመግባት የቦታውን ሪከርድ በመስበር አሸንፏል። በውድድሩ…

ፓርኮቹ ቤተሰብ እና ሕጻናት አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድነት እንዲሁም የወዳጅነት ቁጥር 1 እና 2 ፓርኮች ቤተሰብን እና ሕጻናትን ተቀብሎ አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ነው አለ አንድነት ፓርክ ኮርፖሬሽን። ኮርፖሬሽኑ የወዳጅነት ፓርክ ቁጥር 2 ባለው ምቹ የሕጻናት መዝናኛ ሥፍራዎች በዓይነቱ…

መጪውን ብልጽግና ታሳቢ በማድረግ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፏን እያዘመነች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪውን የኢትዮጵያ ብልጽግና ታሳቢ በማድረግ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፏን እያዘመነች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በሚል ሀሳብ ዐበይት…

ሴኔጋል ግብጽን በማሸነፍ ለፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሴኔጋል ግብጽን በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፋለች። ምሽት 2 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ ሴኔጋል ግብጽን 1 ለ 0 ስትረታ ሳዲዮ ማኔ የማሸነፊያ ግቧን ከመረብ አሳርፏል።…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር በጁባ ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ለፕሬዚዳንቱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከላቸውን ልዩ መልዕክት አድርሰዋል። ሁለቱ ወገኖች…

የሻቢያ መንግሥት የሀገሪቱን ሰላም ለማደፍረስ በፋኖ ስም የሚነግዱ ሽፍቶችን ለማስታጠቅ በስውር የላከው ከ56 ሺህ በላይ የጦር መሣሪያ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የሻቢያ መንግስት ከኢትዮጵያ የውስጥ ባንዳዎች እና ታሪካዊ ጠላቶች ጋር በማበር የሀገሪቱን ሰላም ለማደፍረስ በፋኖ ስም የሚነግዱ ሽፍቶችን ለማስታጠቅ በስውር የላከውን ከ56 ሺህ በላይ…

ዲጂታል ግብርና ለዘርፉ ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ግብርና የዘርፉን ምርታማነትን በማሳደግ ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ለግብርናው ዘርፍ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣…

አዲስ አበባን የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል በማድረግ ተወዳዳሪ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል በማድረግ ተወዳዳሪ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስመጥር ከሆነው ኬርፎር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፓትሪክ ላስፋርገስ እና…

የሀገራዊ ምክክር መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ የተቋማት ቁርጠኝነት

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቋማት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ እንቅስቃሴዎችን ጨምሮ የተለያዩ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንሰራለን አሉ። ኮሚሽኑ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ፣ የትምህርት፣ የጤና ዘርፍ ተቋማት እና ማህበራት እንዲሁም…

የአፋር ባህላዊ ሕግን ‘ማድዓ’ በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ባህላዊ ሕግን (ማድዓ) በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው። የማድዓ ባህላዊ ሕግን በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ለማስቻል ከየካቲት 3 እስከ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በአፋር ክልል…