Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት ትብብር እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት አንድነትና ትብብር እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ-ካሪቢያን ማህበረሰብ ጉባኤ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥…

የኅብር ቀን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን ‎"ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በበዓሉ ላይ ኅብር፣ አንድነት፣ የጋራ እሴቶችን የሚያንፀባርቁ የተለያዩ ኩነቶች የቀረቡ ሲሆን፥ ዕለቱን በማስመልከት የማዕድ ማጋራትና የቁሳቁስ ድጋፍ…

ጉባኤው ለአየር ንብረት ለውጥ መፍትሄ የሆኑ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት ያደርጋል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ ለአየር ንብረት ለውጥ መፍትሄ የሆኑ አጀንዳዎችን በጋራ ማስቀመጥ ላይ ትኩረት ያደርጋል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)። ሚኒስትሯ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 2ኛው የአፍሪካ…

ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ የአብሮነት እሴታችንን አጥብቀን መያዝ አለብን – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ተጽዕኖዎችን በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ የአብሮነት እሴታችንን አጥብቀን መያዝ አለብን አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ “ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተከበረ የሚገኘውን…

ያጠናቀቅናቸው ታላላቅ ፕሮጀክቶች በኅብረት ከሰራን የሚያቅተን ነገር እንደሌለ ህያው ምስክሮች ናቸው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኅብረት ከሰራን የሚያቅተን ነገር አለመኖሩን ሰርተን ያጠናቀቅናቸው ታላላቅ ፕሮጀክቶቻችን ህያው ምስክሮች ናቸው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። ርዕሰ መስተዳድሩ "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ሀሳብ…

ዛሬ በኅብር ቀን ለ500 ሺህ የከተማችን ነዋሪዎች ማዕድ አጋርተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ጳጉሜን-2 በኅብር ቀን ለ500 ሺህ የከተማችን ነዋሪዎች ማዕድ አጋርተናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብሩ የተከናወነው በመዲናዋ በማዕከላት ፣ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ነው።…

የኅብር ቀን በሲዳማ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ቃል በሲዳማ ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ በየነ ባራሳ በመርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ በብዝሀ…

ብዝኃነት አብሮነትን የሚያጠናክር የአሸናፊነት ኃይል ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝኃነት አብሮነትን የሚያጠናክር መልካም ዕድልና በመተማመን ለመኖር የሚያስችል የአሸናፊነት ኃይል ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር ሐመድ እድሪስ። "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የኅብር ቀን በማስመልከት የፓናል…

የኅብር ቀን ሰላም፣ አንድነትና አብሮነትን ለማጠናከር የላቀ ፋይዳ አለው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን ዘላቂ ልማት፣ ሰላም፣ አንድነትና አብሮነትን አጠናክሮ ለማስቀጠል የላቀ ፋይዳ ይኖረዋል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የኅብር ቀን "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት እየተከበረ ይገኛል፡፡…

ጉባኤዎቹ በሰላም እንዲካሄዱ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለሚካሄዱት 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እና የአፍሪካ-ካሪቢያን የመሪዎች ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፡፡ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀችው 2ኛው የአፍሪካ…