Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በ7 ቢሊየን ብር የኢንዱስትሪ ክላስተር እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ7 ቢሊየን ብር የኢንዱስትሪ ክላስተር እየተገነባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ ገለጹ። የ2017 የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ "ከሸማችነት ወደ አምራችነት"…

ባለፉት 9 ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ አመላካቾች ስኬታማ አፈጻጸም ተመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ አመላካቾች ስኬታማ አፈጻጸም መመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) አስታወቁ። የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን አፈጻጸም እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ትግበራ…

የውጭ ዕዳ ከጂዲፒ ጋር ያለው ምጣኔ ወደ 13 ነጥብ 7 ከመቶ መድረሱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ የውጭ ምንዛሬ አሰራር መዘርጋቱም ከውጭ የሚላክ የውጭ ምንዛሪ እንዲጨምር በማድረግ የሀገራችንን የውጪ ምንዛሬ ክምችት እንዲጨምር ማስቻሉ ተገልጿል። በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ…

አቶ ኦርዲን በድሪ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ዜጎች በብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ መስጫ ማዕከላት በመገኘት እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በሚገኙ ወረዳዎች የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት የምዝገባ ሒደት…

ሀገራዊ ልማት የሁሉንም ርብርብ ስለሚጠይቅ ሕዝቡን አስገንዝቦ ማነሣሣት ላይ ሊተኮር ይገባል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሀገራዊ ትልሞችንና የመዳረሻ ግቦችን ማስገንዘብ ላይ በትኩረት መስራት እንደለበት የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ለክልል እና ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አመራሮች እና ከፍተኛ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልልን አጀንዳ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ አጠናቅቆ አጀንዳዎችን ተረክቧል። ኮሚሽኑ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በባሕርዳር ከተማ ሲያካሄድ የቆየውን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር…

የአማራ ክልል የምክክር አጀንዳ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ማጠቃለያ እና የምክክር አጀንዳ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች እና በአጀንዳ ማሰባሰቡ…

ባለፉት 9 ወራት የተመዘገቡ ስኬቶች ሳያዘናጉን ለበለጠ ከፍታ የሚያነሳሱን ሊሆኑ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ዛሬ ተጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷በግምገማው የሚቀጥሉትን 3 ወራት ሥራዎቻችንን…

ኢትዮጵያ ወደ ከፍታ የምታደርገውን ሁለንተናዊ ጉዞ መግታት የሚችል ምድራዊ ኃይል የለም – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደ ከፍታ የምታደርገውን ሁለንተናዊ የዕድገት ጉዞ መግታት የሚችል ምንም ዓይነት ምድራዊ ኃይል የለም ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ። ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ በሠራዊቱ የግዳጅ ቀጠና…

በማህበራዊ ሚዲያዎች ሊደርሱ የሚችሉ የሳይበር ጥቃቶችን እንዴት መከላከል ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማህበራዊ ሚዲያዎችና በኢንተርኔት የሚፈጸሙ የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች እየበረከቱ ይገኛሉ። መሰል የዲጂታል ማጭበርበሮችን ለመከላከል ልንወስዳቸው የሚገቡ የጥንቃቄ ርምጃዎች ያሉ ሲሆን÷ ከእነዚህ መካከልም የሚከተሉት ይገኙበታል፦ 👉 ያልታወቁ…