ሕጻናት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ እንዲሆኑ የሚከናወኑ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሕጻናት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ እንዲሆኑ የሚከናወኑ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
35ኛው የአፍሪካ ሕጻናት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በሴቶች አደባባይ በተለያዩ የሕጻናት…