Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ኢትዮጵያ በምርት ተወዳዳሪ እንድትሆን ትኩረት የተሰጠው ጥራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በምታመርታቸው ምርቶች ተወዳዳሪ እንድትሆን የጥራት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቷቸዋል አሉ። የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ለ14ኛ ጊዜ የዓለም የጥራት ሳምንትን የጥራት…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሳይበር ጥቃትና ዲጂታል ማጭበርበርን ለመከላከል እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችና ዲጂታል ማጭበርበርን ለመከላከል በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ። ባንኩ የሳይበር ደህንነት ወርን ለ2ኛ ጊዜ ''ተዓማኒ የባንክ አገልግሎት በዜሮ ትረስት ደህንነት'' በሚል መሪ ሀሳብ እያከበረ ነው።…

በክልሉ በማዕድን ዘርፍ የሚገኘውን ጥቅም የሚያሳድጉ ውሳኔዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማዕድን ግብረ ሃይል በዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግና ሕገ ወጥ ድርጊቶችን መቆጣጠር የሚያስችሉ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ግብረ ሃይሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን በተገኙበት ነው በተለያዩ ጉዳዮች…

ኢትዮጵያና ማሌዢያ በወሳኝ የልማት መስኮች ትብብራቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ማሌዢያ የንግድና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በወሳኝ የልማት መስኮች ትብብራቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የኢትዮጵያና ማሌዢያ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል…

ዓለም አቀፍ የጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ጥራጥሬና የቅባት እህሎች ላኪዎች ማህበር በትብብር ያዘጋጁት 14ኛው ዓለም አቀፍ የጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ…

የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል አሉ። የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ…

የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት በዘጠኝ ክልሎች የሚተገብረው የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው። ኢንስቲትዩቱ መርሐ ግብሩን አስመልክቶ እንዳስታወቀው፤ ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ በተተገበረው…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ የንግድ ም/ቤት ስብሰባ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ…

አገልግሎቱ ከተለያዩ የገቢ አማራጮች 33 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ባለፉት አራት ወራት ከተለያዩ የገቢ አማራጮች 33 ነጥብ 65 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ÷ ገቢው ከኢነርጂ ሽያጭ፣ ከአዲስ ደንበኞች መስተንግዶ፣…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሺፕ ሁነቶች ብዛት ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዓቀፉ ኢንተርፕርነርሽፕ ኔትወርክ በየጊዜው በሚያወጣው የኢንተርፕርነርሺፕ ሁነቶች ብዛት ኢትዮጵያ ቀዳሚ ሆናለች። የኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት የኮሙኒኬሽንና አጋርነት ዳይሬክተር እመቤት ተጫኔ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤…