Browsing Category
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት እንዲሳካ እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲሳካ እየተሰራ ነው ሲሉ የዓለም ንግድ ድርጅት ብሔራዊ የድርድር ኮሚቴ ዋና ተደራዳሪ የሆኑት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ።
የዓለም…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሻርጃ ከተማ አዲስ በረራ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ ከግንቦት 24 ቀን 2017 ጀምሮ የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡
በሣምንት አራት ጊዜ የሚደረገው ይህ የበረራ አገልግሎት፤ መንገደኞች…
በኦሮሚያ ክልል እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – አቶ ኃይሉ አዱኛ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰላምን የመረጡ ታጣቂዎችን ከመቀበል ጎን ለጎን አማራጩን ባልተቀበሉት ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ መምጣቱን የክልሉ ኮሙኒኬሽ ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ ተናገሩ።
በክልሉ እየተገኘ ያለው ሰላም…
የኢንተርፕራይዞችን ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንተርፕራይዞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተር ፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አለባቸው ንጉሴ (ዶ/ር) ገልጸዋል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአነስተኛና መካከለኛ አምራች…
አቢሲንያ ባንክ ከ349 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር በላይ ብድር አቀረበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቢሲንያ ባንክ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመፍታትና የገቢ ንግድን ለመደገፍ በበጀት ዓመቱ 349 ሚሊየን 943 ሺህ 588 የአሜሪካ ዶላር ብድር ማቅረቡን አስታወቀ፡፡
ባንኩ ለደንበኞች ካቀረበው የምንዛሪ ድልድል ውስጥ በ3ኛው ሩብ ዓመት ከ1 ሺህ…
ኢትዮጵያ ገና አውቃ ያልጨረሰቻቸው የማዕድን ፀጋዎች አሏት – ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያላትን ሀብት አውቃ እንዳልጨረች እና የማዕድን ሀብቷ ከፍተኛ እንደሆነ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለፁ፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በማዕድን ዘርፍ ያላቸውን ሀብት አውቀው እንዳልጨረሱ…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 122 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ለደንበኞቹ ደለደለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሀገሪቱን የገቢ ንግድ ለማሳለጥ ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ ለደንበኞቹ እያቀረበ እንደሚገኝ ገለፀ፡፡
በዚህም መሰረት በአጠቃላይ 711 የባንኩ ደንበኞች ያቀረቡትን ጥያቄዎች በመገምገም ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ 98 በመቶ…
ከካርበን ሽያጭ 70 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት የሚያስችል ስምምነት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በካርበን ሽያጭ የ70 ሚሊየን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት ከተለያዩ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ማድረጓን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…
የግብርና ምርቶችን ለማቀነባበር ወደ ፓርኩ የሚገቡ ባለሃብቶች ቁጥር ጨምሯል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ምርቶችን ለማቀነባበር ወደ ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገቡ ባለሃብቶች ቁጥር መጨመሩ ተገለጸ፡፡
የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኃይሉ የተራ፤ የአምራች ባለሃብቶቹ ቁጥር…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት 8 ወራት ከ264 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ለደንበኞች ማቅረቡን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ 264 ነጥብ 65 ቢሊየን ብር ብድር ለደንበኞች ማቅረቡን አስታውቋል።
የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባንኩን…