Browsing Category
ቢዝነስ
በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፡፡
የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል አባላት በሸገር ከተማ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የሥራ…
ብሔራዊ ባንክ በተለያዩ መተግበሪያዎች የሚደረጉ የአቻ የዲጂታል ግብይቶችን በጊዜያዊነት አገደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ክሪፕቶ ከረንሲን ጨምሮ ፈቃድ በሌላቸው የተለያዩ መተግበሪያዎች የሚደረጉ የአቻ የዲጂታል ግብይቶችን በጊዜያዊነት አግዷል፡፡
ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷ በተዘረጉ የቁጥጥር ማዕቀፎች መሰረት በተደረገ ክትትል…
ቴምር ፕሮፐርቲስ የዐብይ እና ረመዳን ጾምን አስመልክቶ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴምር ፕሮፐርቲስ የዐብይ እና ረመዳን ጾምን አስመልክቶ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል።
በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘው ቴምር ፕሮፐርቲስ በቡልጋሪያ አካባቢ አዲስ ባስጀመረው ሳይት አካባቢ ለሚኖሩ 70 አቅመ ደካማ ዜጎች ነው በዛሬው…
ከሻይ ቅጠል ልማት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ባለስልጣኑ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሻይ ቅጠል ልማት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን፣ የግብርና ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አመራሮችና…
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለሀገራዊ ልማት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በኢትዮጵያ የስራ እድል በመፍጠር እና ሀገራዊ ልማትን በማገዝ ረገድ የሚበረክተው አስተዋጽዖ እያደገ መጥቷል አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን።
ኮርፖሬሽኑ በመንግሥት እና በግል ባለሀብቶች የለሙ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች…
በመዲናዋ ቅዳሜና እሑድ ገበያዎች የምርት እጥረት እንዳያጋጥም…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቅዳሜ እና እሑድ ገበያዎች የምርት እጥረት እንዳያጋጥም በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሽታዬ መሀመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በከተማዋ የፍጆታ ምርቶች እጥረት…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ 5ኛውን ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ኢትዮጵያ ታምርት፣ አዲስ አበባ ትበልፅግ” በሚል መሪ ሀሳብ ለ5ኛ ጊዜ የሚካሄደውን ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥…
አዋሽ ኢንሹራንስ ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመሆን ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎትን አስጀምሯል።
የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎቱ ተደራሽ፣ ተስማሚ፣ አስተማማኝ እና ቀልጣፋ መሆኑ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…
ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል – የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እስካሁን ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል አለ።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ተቋሙ በተለይም በዚህ ዓመት ለሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባ በትኩረት…
ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማሪፊያዎች በቅርቡ አገልግሎት ይጀምራሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች በሚያዚያ ወር ተመርቀው ስራ ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ።
አየር መንገዱ ባወጣው መረጃ÷ በግንባታ ላይ ከሚገኙት የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች መካከል በመጪው ሚያዚያ ወር…