Browsing Category
ቢዝነስ
ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም አጎልብቷል – አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢንዱስትሪዎች ይገጥሟቸው የነበሩ ችግሮችን በመፍታት የማምረት አቅማቸው እንዲጎለብት አድርጓል አሉ።
የኢትዮጵያን ምርቶች ማስተዋወቅ እና ተጨማሪ የገበያ ዕድሎችን የማስፋት ዓላማ…
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሄ ጥምረት ፕሬዚዳንት ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያይተዋል።
ሁለቱ ወገኖች ኢትዮጵያ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዙሪያ የተወያዩ…
ኢትዮጵያ ከቁልፍ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ታጠናክራለች – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ያላትን አጋርነት ታጠናክራለች አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በተደረጉ ስብሰባዎች ቁልፍ ከሆኑ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት…
በአማራ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የማምረት አቅም 62 ነጥብ 4 ከመቶ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የማምረት አቅም 62 ነጥብ 4 ከመቶ ደርሷል አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን ሙሀመድ (ዶ/ር)።
የ’ኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት’ ንቅናቄ…
2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ መሳብ ተቻለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ መሳብ ተችሏል አለ።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በኢንቨስትመንት ዘርፍ የሚታዩ…
አቢሲኒያ ባንክ የመኖሪያ አፓርታማን ለዕድለኛ ደንበኛው አስረከበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቢሲኒያ ባንክ ባዘጋጀው የሽልማት መርሐ ግብር ለዕድለኛው ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርታማ አስረክቧል።
ባንኩ የዲጂታል መተግበሪያን በመጠቀም የሚደረጉ ግብይቶችን ለማበረታታትና አዳዲስ የዲጂታል ባንክ ደንበኞችን ለማፍራት ባዘጋጀው መርሃግብር…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት ምስረታ በዓል መልካም ምኞቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ለሚገኘው ዳሸን ባንክ መልካም ምኞቱን ገልጿል።
የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ የስራ ክፍል ኃላፊዎች በዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ተገኝተው ለተቋሙ ሰራተኞች እና አመራሮች ‘እንኳን…
ኢባትሎ 74 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 74 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘሁ አለ፡፡
ኢባትሎ የጥራት መስፈርቶችን በማሟላት የአይኤስኦ 9001:2015 ዓለም አቀፍ የጥራት ሥራ አመራር…
ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አምራች ፋብሪካዎች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደብረብርሃን ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት አምራች ፋብሪካዎች ተመርቀዋል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ አህመዲን መሐመድን (ዶ/ር) ጨምሮ…
19 ሺህ 600 ቶን የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 19 ሺህ 600 ቶን የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀረበ።
የክልሉ ሻይ፣ ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አስራት መኩሪያ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ ባለፉት…