Browsing Category
ቢዝነስ
በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን ለማሳለጥ…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ያለውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ይበልጥ ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አሕመድ ረሺድ እንዳሉት÷ በክልሉ በአምራች ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ልማት ላይ የተከናወኑ…
ኢትዮጵያ ለውጭ ባለሃብቶች ምቹ ሥነ ምህዳር በመፍጠር ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆናለች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ልማት ለሚሰማሩ የውጭ ባለሀብቶች ምቹ ሥነ ምህዳር በመፍጠር ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆናለች አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል።
ሚኒስትሩ በቻይና ኢንዱስትሪና ኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሊ ሊቸንግ የተመራ…
በክልሉ በግብርና ዘርፍ የመልማት አቅም ያላቸውን ጸጋዎች በመለየት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ፡፡
የክልሉ ግብርና ዘርፍ የ10 ዓመት የግብርና ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ የጥናት ውጤት ላይ ውይይት…
በመዲናዋ 10 የሂሳብ ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ እንዲሰረዝ ጥያቄ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት የቅድመ ኦዲት ተግባር በማከናወን የመንግስትን ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ ለመጉዳት የሚያስችል የገቢ ልዩነት የተገኘባቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ፈቃድ እንዲሰረዝ ጥያቄ አቅርቧል፡፡
ቢሮው…
አየር መንገዱ በተለያየ ዘርፍ ያስለጠናለቸውን የበረራ ሰልጣኞች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 103 ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
በዚህም 41 አብራሪዎች፣ 343 የአውሮፕላን ጥገና ባለሙያዎች፣ 524 የበረራ አስተናጋጆች እና 195 በትኬትና በሌሎች ዘርፎች…
አየር መንገዱ በአገልግሎት ጥራትና ደንበኛ እርካታ ላይ የማይናወጥ አቋሙን በተግባር እያሳየ ነው – አቶ መስፍን ጣሰው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገልግሎት ጥራት፣ በደንበኛ እርካታ እና በፈጠራ ላይ የማይናወጥ አቋሙን በተግባር እያረጋገጠ ነው አሉ የአየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው።
አየር መንገዱ እ.ኤ.አ በ2026 ለደንበኞች…
የሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ እድገትን የሚያፋጥን ስትራቴጂካዊ ፕሮጀክት ነው – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚያስገነባው አዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ አኅጉራዊ ትስስርን የማጎልበት እና ምጣኔ ሀብታዊ እድገትን የማፋጠን አቅም ያለው ስትራቴጂካዊ ፕሮጀክት ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ።
አቶ አህመድ የኢትዮጵያ አየር…
አየር መንገዱ የፓን አፍሪካ መገለጫ የሆነ አኅጉራዊ ተቋም ነው – አቶ መስፍን ጣሰው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እውነተኛ የፓን አፍሪካ መገለጫ የሆነ አኅጉራዊ የአቪየሽን ተቋም ነው አሉ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው።
አየር መንገዱ ከፍተኛ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች፣ ዓለም አቀፍ ባለድርሻ አካላት፣ አጋር…
ከኦሮሚያ ሶቨሪን ፈንድ እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር የተደረሰው ስምምነት ወሳኝ ርምጃ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኦሮሚያ ሶቨሪን ፈንድ እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር የተደረሰው የልማት ስምምነት ታላቅ ርምጃ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
የክልሉ መንግስት ከሁለቱ ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት…
በባህርዛፍ የተያዘ መሬትን ወደ ፍራፍሬ ልማት የመቀየር ውጤታማ ተሞክሮ …
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በባህርዛፍ የተያዙ ለም መሬቶችን ወደ ፍራፍሬ ልማት በመቀየር አበረታች ውጤት እየተመዘገበ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ…