Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

በሁለተኛው ዙር ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛው ዙር ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ ላይ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ጨምሮ አጋሮች እና የልማት ደጋፊ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ተወካዮች ተገኝተዋል። በዚህ ወቅትም…

ከ141 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 2 እስከ 8 ቀን 2015 ዓ.ም በተደረገ ክትትል 141 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ ስድስት ግለሰቦች እና አራት…

6ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ዓመታዊ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ታዬን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የምስራቅ አፍሪካ…

በደቡብ ክልል ለ291 ፕሮጀክቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለ291 ፕሮጀክቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ፈቃዱ የተሰጠው÷ በግብርና ለ120 ፕሮጀክቶች፣ በአገልግሎት ለ89 እና በኢንዱስትሪ ለ82 ፕሮጀክቶች መሆኑ…

በ11 ወራት ወደ ውጭ ከተላከ ቡና ከ1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት ወደ ውጭ ከተላከ 210 ሺህ ቶን ቡና ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ፡፡ ከዕቅዱ አንፃር ለውጭ ገበያ የቀረበው ምርትና የተገኘው ገቢ በተወሰነ መጠን ቅናሽ ቢያሳይም ከችግሩ አንፃር የተገኘው ውጤት ጥሩ መሆኑን…

የብሩህ ኢትዮጵያ 2015 ብሔራዊ የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር ሰኔ 4 እና 5 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የብሩህ ኢትዮጵያ 2015 ብሔራዊ የሥራ ፈጠራ ሃሳብ የመጀመሪያ ዙር ውድድር ሰኔ 4 እና 5 እንደሚካሄድ ተገለጸ። ብሩህ ኢትዮጵያ 2015 ብሔራዊ የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር በቡራዩ ተሰጥዖ ማበልፀጊያ ትምህርት ቤት ግንቦት 28…

በኢትዮጵያ በ10 ሚሊየን ዶላር የጫማ ምርት የአቅም ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ቡሳን ኢኮኖሚ ማስተዋወቂያ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ በ10 ሚሊየን ዶላር የጫማ ምርት የአቅም ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ሊያደርግ ነው። ለአራት አመት የሚተገበረው ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በዘርፉ ለተሰማሩ ሀገር በቀል ጫማ…

ቅንጅታዊ አሰራርን በማሻሻል በተሰራ ስራ 5 ቢሊየን ብር የሎጅስቲክስ ወጪን ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት አመታት በሎጅስቲክስ ዘርፉ ቅንጅታዊ አሰራርን በማሻሻል በተሰራ ስራ 5 ቢሊየን ብር የሎጅስቲክስ ወጪን ማዳን መቻሉን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። "የሎጅስቲክ ብቃት መሻሻልና የተቋማት ቅንጅት ለዘላቂ…

“ንግድዎን በመቅረዝ ላይ ያኑሩ” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ንግድዎን በመቅረዝ ላይ ያኑሩ” በሚል መሪ ቃል ፊንቴክስ የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች፣ የቤተ ውበት እና የግንባታ አጨራረስ ምርቶች፣ አገልግሎቶች እና ቴክኖሎጂዎች ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። አውደ ርዕዩ እና…

በ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የሚተገበር ተቋማዊ የድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ማክሮ ኢኮኖሚ አስተዳደር ለማጠናከር የሚያስችል የ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ተቋማዊ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ ፕሮጀክቱ የአፍሪካ ልማት ባንክ በመደበው የገንዘብ ድጋፍ ለሚቀጠሉት ሶስት አመታት ተግባራዊ የሚደረግ ነው ተብሏል፡፡…