Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የባሕር ዳር ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ባለፉት አራት ወራት ከ337 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ተኪ ምርት ለገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ባለፉት አራት ወራት ከ337 ሚሊየን 362 ሺህ ብር በላይ የሚያወጣውን ተኪ ምርት ለገበያ አቀረበ። የልዩ ኢኮኖሚ ዞኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ጥሩየ ቁሜ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ዞኑ ተኪ ምርቶችን በማምረትና ወደ ገበያ…

በመዲናዋ ሕገ ወጥ የእንስሳት እርድን ለመከላከል በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን ሕገ ወጥ የእንስሳት እርድ ለመከላከል እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን። በከተማዋ እየተባባሰ በመጣው ሕገ ወጥ እርድ፣ የስጋና የእንስሳት ዝውውር ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ…

በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት የተጀመሩ የቅዳሜና እሁድ ገበያ ቦታዎችን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት የተጀመሩ የቅዳሜና እሁድ ገበያ ቦታዎችን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው አለ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኑሮ ውድነትን…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‘ሲቢኢ በእጄ’ የተሰኘ የዲጂታል ቁጠባና ብድር አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‘ሲቢኢ በእጄ’ የተሰኘ የዲጂታል ቁጠባ እና ብድር አገልግሎት በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ተወካይ እና የኮርፖሬት አገልግሎቶች ኤክስኪውቲቨ ምክትል…

ኦቪድ ሪል ስቴት ለ15 ቀናት የሚቆይ ታላቅ የሽያጭ ኤክስፖ አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኦቪድ ሪል ስቴት ከሕዳር 22 እስከ ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ለ15 ቀናት የሚቆይ ታላቅ የሽያጭ ኤክስፖ አዘጋጅቷል። የድርጀቱ የማርኬቲንግ ማናጀር መቅደስ ቀደመ እንዳሉት÷ ድርጅቱ በርካታ ፕሮጀክቶችን ገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ በጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማጠናከር ስምምነት ፈርመዋል። በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) ከሳዑዲ ዓረቢያ የአነስተኛ እና መካከለኛ…

የውጭ ምንዛሪ ምንጭ እየሆነ የመጣው የሮዝመሪ ቅመም …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሮዝመሪ ቅመም የውጭ ምንዛሪ ምንጭ እየሆነ መጥቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

የአውሮፓ እና የፈረንሳይ ኩባንያዎች በድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና ስራ እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ ኩባንያዎች በድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና ስራ እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል፡፡ የኢንዱትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ…

በመዲናዋ የምግብና የፍጆታ ምርቶች በኅብረት ስራ ማህበራት በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የምግብና የፍጆታ ምርቶች በ154 መሰረታዊ የኅብረት ስራ ማህበራት በኩል በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው አለ የአዲስ አበባ ኅብረት ስራ ኮሚሽን። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ሃብተየስ ዲሮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በኅብረት ሥራ…

የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም በፓሪስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም ዛሬ በፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የአውሮፓ ኮሚሽን የአፍሪካ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጌዛ…