Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አቶ ጌታቸው ረዳ በክልሉ የተገኘው ሰላም በዓላትን በተሻለ ሁኔታ ለማክበር ማስቻሉን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የተገኘው ሰላም የአሸንዳ፣ የዓይኒዋሪና የማርያ በዓላትን ካለፈው ዓመት በተሻለ ሁኔታ ለማክበር ማስቻሉን የክልሉ ጊዜያዊ አሥተዳደር ርዕሰ መሥተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለፁ።
በክልሉ ከነሐሴ 16 ቀን…
ብሔራዊ ኩራት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያንዳንዱ ዜጋ እንደ ዐይኑ ብሌን ሊጠብቀው እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ኩራት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያንዳንዱ ዜጋ እንደ ዐይኑ ብሌን ሊጠብቀው እንደሚገባ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ሃና አጥናፉ አስገነዘቡ፡፡
ከሰሞኑ ባጋጠመው ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ የመንገደኞችን ደኅንነት ለመጠበቅ በረራዎች…
ከባድ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች እስከ 70 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ከባድ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በተደራራቢ የክስ መዝገብ እስከ 70 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ።
ሳሙኤል ኃይሉ እና ሳቢር ከድር የተባሉ ተከሳሾች በተለያየ ጊዜ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ…
ለአርባምንጭ ሁለገብ ስታዲየም ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአርባምንጭ ሁለገብ ስታዲየም ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት ተቀምጧል፡፡
የመሠረት ድንጋዩን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ እና የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባይነህ…
ሕንድ በጤናው ዘርፍ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም÷ሀገራቱ በተለያዩ የጤና ዘርፎች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡
ዶ/ር መቅደስ…
ክልሉ ሰላም የተረጋገጠበትና የልማት ማዕከል ሆኖ እንዲቀጥል በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሙድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ሰላሙ የተረጋገጠበትና የልማት ማዕከል ሆኖ እንዲቀጥል መንግስት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ።
የጋምቤላ ክልልን እንዲያስተዳድሩ የተመረጡትን አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ ጋምቤላ ከተማን…
በጋምቤላ ክልል አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው።
የድጋፍ ሰልፉ በክልሉ ርዕሰ ከተማ ጋምቤላ፣ በአቦቦ፣ በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በሌሎች አካባቢዎች ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች…
በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 615 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኝ ተተክሏል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር 615 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ…
ለጋራ በጎ ዓላማ በጋራ ስንሰለፍ አቅደን የማናሳካው ተግባር የለም- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጋራ በጎ ዓላማ በጋራ ስንሰለፍ አቅደን የማናሳካው፣ ጀምረን የማንጨርሰው ተግባር የለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል…
ዛሬ ላይ የሰራነው ገድል ነገ በታሪክ ዘንድ ወርቃማ ካባ ያጎናፅፈናል-አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ላይ የሰራነው ገድል ነገ በታሪክ ዘንድ ወርቃማ ካባ ያጎናፅፈናል ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡
አቶ አደም በማህበራዊ ትስስር…