Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አየር መንገዱ በጎፋ ዞን ለተጎዱ ወገኖች ከ 6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የግንባታ ዕቃዎች ድጋፍ አድርጓል።
የአየር መንገዱ ፋውንዴሽን ክፍል ኃላፊ ሰናይት…
የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ተቆጣጣሪ አካል ማቋቋሚያ ሕጋዊ ማዕቀፍ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በተዘጋጀው የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተቆጣጣሪ ማቋቋሚያ ሕጋዊ ማዕቀፍ ላይ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር )÷ ከጉዳዩ ጋር ተያይዞ የሚታዩ…
በአማራ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው አረንጓዴ ዐሻራ የማኖር መርሐ-ግብር የአማራ ክልል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት ችግኝ ተከላ የሚከናወንባቸውን ሥፍራዎችን ጨምሮ የችግኝ ዓይነቶችን…
የሽግግር ፍትሕ ትግበራ ፍኖተ-ካርታ ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሽግግር ፍትሕ ትግበራ ፍኖተ-ካርታ ዝግጅት ተጠናቅቆ ወደ ሥራ መገባቱን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ሚያዝያ 9 ቀን 2016 ዓ.ም በሚኒስትሮች ም/ቤት መፅደቁን…
በአሶሳና አካባቢዋ የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ አገልግሎት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከትናንት ጀምሮ በአሶሳ ከተማ፣ ባምባሲ፣ ቶንጎ፣ መንጌ፣ ሆሞሻ፣ ኩምሩክ እና አካባቢዎቻቸው የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም ወደ አገልግሎት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከመንዲ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በማጠናከር ሂደት የሕዝቡ አጋርነት እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የተመሠረተውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በማጠናከር ሂደት የመላው ሕዝብ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተመሠረተበትን 1ኛ ዓመት አስመልክቶ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ…
የተለያየ መጠን ያለው ጤፍ፣ ስንዴና ሽንኩርት ለአዲስ አበባ ገበያ መቅረቡ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ እየተደረገ ያለው ክትትልና ቁጥጥር ተጠናክሮ መቀጠሉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በዚህ መሰረትም በዛሬው ዕለት 1 ሺህ 552 ያለአግባብ ዋጋ የጨመሩ እና 49 ሕገ ወጥ ክምችት የፈፀሙ የንግድ…
ሕዝቦቻችንን በማስተባበር ፈጣን የሆነ ልማት ለማስመዝገብ እንሰራለን – ወ/ር አለሚቱ ኡሞድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቦቻችንን በማስተባበር ፈጣን የሆነ ልማት ለማስመዝገብ በትኩረት እንሰራለን ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡
በጋምቤላ ክልል አዲስ የተሾሙት ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጋትሏክ ሮን…
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በክላስተር የለማ ስንዴ ማሳን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጭናክሰን ወረዳ በክላስተር የለማ ስንዴ ማሳን ጎብኝቷል።
በወረዳው በክረምት እርሻ በ2 ሺህ 800 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር የተዘራ ስንዴ እየለማ እንደሚገኝ…
የሕብረተሰብ ጤና የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት በ2 ዩኒቨርሲቲዎች ሊጀመር ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረተሰብ ጤና የሶስተኛ ዲግሪ የትምህርት መርሃ ግብር በሁለት ዩኒቨርሲቲዎች ሊጀመር መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የሰው ሃብት ልማትና ማሻሻያ መሪ ስራ አስፈፃሚ አሰግድ ሳሙኤል÷ በጤናው ዘርፍ በሁሉም መስኮች የሞያተኞችን ቁጥር…