Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በአፋር ክልል የክረምት ነጻ የጤና ምርመራ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል 40 ሺህ ወገኖችን ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የክረምት ነጻ የበጎ ፈቃድ የጤና ምርመራ ተጀምሯል፡፡
የክረምት ነጻ የበጎ ፈቃድ የጤና ምርመራና ሕክምናው ከ40 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች አገልግሎቱን ለመስጠት ያለመ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር መረጃ…
በእሳት አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ ሁለት ሰዎች ተጎዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ አካባቢ በተነሳ የእሳት አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ በሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ፡፡
አደጋው የተከሰተው በመኪና ዕቃ መለዋወጫ ሱቅ ውስጥ መሆኑን እና…
ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች የተጣለባቸውን ኃላፊነት በትጋት እንዲወጡ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች የተጣለባቸውን ኃላፊነት በትጋት እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡
በቅርቡ የተሾሙት 24ቱ አዲስ አምባሳደሮች ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ፊት ቀርበው ፥ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ እና…
የአፍሪካን የቡና ልማት ጥራትና ግብይት ለማሳደግ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የቡና ልማት ጥራትና ግብይት ለማሳደግ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የካምፓላ ዲክላሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መጽደቁን አስመልክቶ ዛሬ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል።
የድርጅቱ ሊቀመንበር…
የአውሮፓ ሕብረት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሽከርካሪዎች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሕብረት ዘጠኝ ተሽከርካሪዎችን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስረክቧል፡፡
የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደርን ለመደገፍ በሚደረገው እንቅስቃሴ የተለያዩ የድጋፎች ማዕቀፎችን የያዘ ፕሮጀክት ቀርፆ በትግባራ ላይ እንደሚገኝ…
ለቴክኖሎጂ ልማት ትኩረት ተሰጥቷል- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመንና ምርታማነትን ለማሳደግ ለቴክኖሎጂና ለሰው ኃይል ልማት ትኩረት መሰጠቱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ያለማቸውን…
የኢትዮጵያን ሰላም ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡
የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት በሥራ አፈፃፀማቸዉ የላቀ…
የኦሮሚያ ክልል በገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አደረገ።
የክልሉ ልዑካን በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ…
የቴሌኮም ገመድ በመስረቅና የተሰረቀውን ንብረት በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ የቴሌኮም ገመድ በመስረቅ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብና የተሰረቀውን ንብረት በመቀበል የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበበ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ድርጊቱን…
ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ተመራማሪዎች የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ34 ሀገራት የተውጣጡ የቅድመ ታሪክ ተመራማሪዎች በአዲስ አበባ የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል።
ከ230 በላይ የሚሆኑት ተመራማሪዎች ሉሲ የተገኘችበት 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ ለመሳተፍ የመጡ ናቸው፡፡
ተመራማሪዎቹ በዛሬው…