Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌስትሪም” የተሰኘ የዲጂታል አሰራር አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" የተሰኘ የዲጂታል አሰራር በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራአስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንዳሉት፤ ኢትዮ ቴሌኮም የሚሰጠውን አገልግሎት የላቀ ለማድረግ የሚያስችል ተግባር…

የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጂስቲክስ አገልግሎት አሰጣጥን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ)፡፡ የኢባትሎ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያን ከዓለም…

ቦርዱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል የሚያስችል ብሔራዊ የትብብር ስምምነት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሐሰተኛና አደናጋሪ ምርጫ ነክ መረጃዎችን ለመከላከል የሚያስችል ብሔራዊ የትብብር ስምምነት ይፋ አድርጓል፡፡ ብሔራዊ የትብብር ስምምነቱ ይፋ በሆነበት ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ÷ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ…

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዲስ መለዮ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በተገኙበት አዲስ መለዮ ይፋ አድርጓል፡፡ የዕዙ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በስነስርዓቱ ላይ የልዩ ዘመቻዎች…

በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅ ሲቀዱ የተያዙ የነዳጅ ማደያ ሰራተኞች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅ ሲቀዱ የተያዙ ሁለት የነዳጅ ማደያ ሰራተኞች በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔ የተላለፈባቸው ተከሳሾች አዲስ ሙሉጌታ እና ሀረገወይን ዳጉ የተባሉ የኦላ ነዳጅ ማደያ ሰራተኞች ናቸው። የኦሮሚያ ክልል የሞጆ…

ዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን አንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው – አቶ ሃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ፡፡ 49ኛው የጉሚ በለል መድረክ “ዓድዋ የጋራ ድል የወል ትውስታ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና ጣሊያን አፍሪካ ጉባዔዎች ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና በጣልያን አፍሪካ ጉባኤዎች ላይ ሰፊ የዘገባ ሽፋን በመስጠት ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጥቶታል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና የሁለቱ ጉባኤዎች በስኬት መጠናቀቅ…

በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የወለጋ ዞኖች ያደረጓቸውን የልማት…

የወለጋ ልማት የሃሳብ ልዕልናና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የወለጋ አካባቢ ልማት የሃሳብ ልዕልና እና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው አሉ። እዮብ (ዶ/ር) በወለጋ ዞኖች በተደረጉ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት እንደገለጹት÷ አካባቢው ሌላ…

የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው – አቶ ሽመልስ አበዲሳ

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡሳ ጎኖፋ እየተሰሩ በሚገኙ ስራዎች የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አበዲሳ። ርዕሰ መስተዳድሩ የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ…